#Scholarship_Opportunity
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና ኖርዌጂያን ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ባላቸው የ Ethiopian Norwegian Network in Computational Mathematics (ENNCoMat) ፕሮጀክት በ2018 ዓ.ም በመደበኛው መርሐግብር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ፕሮግራሞች በሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
1. Master of Science in Mathematical Modelling
ፕሮግራሙ የሚሰጥበት ቦታ፦ Arba Minch University
ብዛት - 1
2. Master of Science Degree in Applied Mathematics
ፕሮግራሙ የሚሰጥበት ቦታAdama Science and Technology University
ብዛት - 1
3. Master of Science in Computational Mathematics
ፕሮግራሙ የሚሰጥበት ቦታ፦ Hawassa University
ብዛት - 1
ኖርዌይ በሚገኘው ተባባሪ የኒቨርሲቲ ከ6-10 ወር ድረስ የሚሰጠውን የትምህርት ስልጠና ለመውስድ ፍቃደኛ የሆናችሁ አመልካቾች ለጉዞ የሚያስፈልጉ ዶክመንቶች እስከ የካቲት 30/2017 ዓ.ም ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡ (ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች ከላይ በምስል ተያይዟል፡፡)
ማሳሰቢያ
አመልካቾች እስከ ጥር 30/2017 ዓ.ም የማመልከቻ ፎርሙን በሚከተለው ቅጽ https://forms.gle/YLBoy38hQT2Sgxfs6 ላይ በመግባት መረጃዎችን መሙላት ይጠበቅባችኋል። ምዝገባው የሚከናወነው በኦንላይን ብቻ ነው፡፡
የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን በቀጣይ የሚገለፅ ይሆናል።
የመግቢያ መስፈርቱን አሟልተው ያለፉ ተማሪዎች ኖርዌይ ሄደው በሚማሩበት ጊዜ የሚኖሩበትንና የትራንስፖርት ወጪዎችን በውሉ መሰረት ፕሮጀክቱ የሚሸፍን ይሆናል።
የመግቢያ መስፈርቱን አሟልተው ያለፉ ተማሪዎች ሀገር ውስጥ በሚኖሩበት ወቅት ስፖንሰር የሌላቸው ከሆነ አነስተኛ የኪስ ገንዘብ፣ የወጪ መጋራት ክፍያ፣ የትምህርት ወጪዎችና የምርምር ወጪዎችን ፕሮጀክቱ የሚሸፍን ይሆናል። (ዝርዝር መረጃ ከላይ በምስል ተያይዟል፡፡)
@tikvahuniversity
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና ኖርዌጂያን ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ባላቸው የ Ethiopian Norwegian Network in Computational Mathematics (ENNCoMat) ፕሮጀክት በ2018 ዓ.ም በመደበኛው መርሐግብር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ፕሮግራሞች በሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
1. Master of Science in Mathematical Modelling
ፕሮግራሙ የሚሰጥበት ቦታ፦ Arba Minch University
ብዛት - 1
2. Master of Science Degree in Applied Mathematics
ፕሮግራሙ የሚሰጥበት ቦታAdama Science and Technology University
ብዛት - 1
3. Master of Science in Computational Mathematics
ፕሮግራሙ የሚሰጥበት ቦታ፦ Hawassa University
ብዛት - 1
ኖርዌይ በሚገኘው ተባባሪ የኒቨርሲቲ ከ6-10 ወር ድረስ የሚሰጠውን የትምህርት ስልጠና ለመውስድ ፍቃደኛ የሆናችሁ አመልካቾች ለጉዞ የሚያስፈልጉ ዶክመንቶች እስከ የካቲት 30/2017 ዓ.ም ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡ (ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች ከላይ በምስል ተያይዟል፡፡)
ማሳሰቢያ
አመልካቾች እስከ ጥር 30/2017 ዓ.ም የማመልከቻ ፎርሙን በሚከተለው ቅጽ https://forms.gle/YLBoy38hQT2Sgxfs6 ላይ በመግባት መረጃዎችን መሙላት ይጠበቅባችኋል። ምዝገባው የሚከናወነው በኦንላይን ብቻ ነው፡፡
የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን በቀጣይ የሚገለፅ ይሆናል።
የመግቢያ መስፈርቱን አሟልተው ያለፉ ተማሪዎች ኖርዌይ ሄደው በሚማሩበት ጊዜ የሚኖሩበትንና የትራንስፖርት ወጪዎችን በውሉ መሰረት ፕሮጀክቱ የሚሸፍን ይሆናል።
የመግቢያ መስፈርቱን አሟልተው ያለፉ ተማሪዎች ሀገር ውስጥ በሚኖሩበት ወቅት ስፖንሰር የሌላቸው ከሆነ አነስተኛ የኪስ ገንዘብ፣ የወጪ መጋራት ክፍያ፣ የትምህርት ወጪዎችና የምርምር ወጪዎችን ፕሮጀክቱ የሚሸፍን ይሆናል። (ዝርዝር መረጃ ከላይ በምስል ተያይዟል፡፡)
@tikvahuniversity