#KotebeUniversityOfEducation
በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በሁለተኛ ዲግሪ፣ በመጀመሪያ ዲግሪ እና በPGDT ፕሮግራሞች በኤክስቴነሽን እንዲሁም በዶክትሬት ዲግሪ በመደበኛ ፕሮግራም ለመማር አመልክታችሁ ያለፋችሁ አመልካቾች ምዝገባ ከህዳር 13-21/2017 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
በዚህም Official Transcript ያስመጣችሁ አመልካቾች በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡ ተብሏል።
በ ዲፕሎማ ፕሮግራም በመደበኛ መርሐግብር ከፍላቹ ለመማር ካመለከታችሁት ውስጥ በአማርኛ፣ ሞራል ኤዱኬሽን እና ኢንቫይሮሜንታል ሳይንስ ፕሮግራሞች የተፈቀደ ስለሆነ ከላይ በተጠቀሱት ቀናት በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
ለፍሬሽ ተማሪዎች የተከፈተ ! 👇
Freshman Journey | Join Now
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister
በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በሁለተኛ ዲግሪ፣ በመጀመሪያ ዲግሪ እና በPGDT ፕሮግራሞች በኤክስቴነሽን እንዲሁም በዶክትሬት ዲግሪ በመደበኛ ፕሮግራም ለመማር አመልክታችሁ ያለፋችሁ አመልካቾች ምዝገባ ከህዳር 13-21/2017 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
በዚህም Official Transcript ያስመጣችሁ አመልካቾች በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡ ተብሏል።
በ ዲፕሎማ ፕሮግራም በመደበኛ መርሐግብር ከፍላቹ ለመማር ካመለከታችሁት ውስጥ በአማርኛ፣ ሞራል ኤዱኬሽን እና ኢንቫይሮሜንታል ሳይንስ ፕሮግራሞች የተፈቀደ ስለሆነ ከላይ በተጠቀሱት ቀናት በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
ለፍሬሽ ተማሪዎች የተከፈተ ! 👇
Freshman Journey | Join Now
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister