#ጥቆማ
በ2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በቀን መርሐግብር በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በማታ መርሐግብር በሁለተኛ ዲግሪ መማር የምትፈልጉ ተቋሙ ያስቀመጣቸውን መስፈርቶች በማሟላት እስከ ታህሳስ 11/ 2017 ዓ.ም ድረስ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡
ታህሳስ 17 እና 18/2017 ዓ.ም የመግቢያ ፈተና እንደሚሰጥ ተገልጿል።
ከታህሳስ 23/2017 ዓ.ም እስከ ጥር 2/2017 ዓ.ም የመመዝገቢያ ጊዜ ነው የተባለ ሲሆን፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ቢሮ ቁ. 203 በአካል በመገኘት የትምህርት ማስረጃ ማስገባት ይጠበቅባችኋል ተብሏል፡፡
ለፍሬሽ ተማሪዎች የተከፈተ ! 👇
Freshman Journey | Join Now
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister
በ2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በቀን መርሐግብር በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በማታ መርሐግብር በሁለተኛ ዲግሪ መማር የምትፈልጉ ተቋሙ ያስቀመጣቸውን መስፈርቶች በማሟላት እስከ ታህሳስ 11/ 2017 ዓ.ም ድረስ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡
ታህሳስ 17 እና 18/2017 ዓ.ም የመግቢያ ፈተና እንደሚሰጥ ተገልጿል።
ከታህሳስ 23/2017 ዓ.ም እስከ ጥር 2/2017 ዓ.ም የመመዝገቢያ ጊዜ ነው የተባለ ሲሆን፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ቢሮ ቁ. 203 በአካል በመገኘት የትምህርት ማስረጃ ማስገባት ይጠበቅባችኋል ተብሏል፡፡
ለፍሬሽ ተማሪዎች የተከፈተ ! 👇
Freshman Journey | Join Now
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister