#ሰበር፡ ፍራንኮቫሉታ ከ75 ቀናት በኋላ ሙሉ ለሙሉ ታገደ!
በነሃሴ 13/2016 የገንዘብ ሚኒስትር ፍራንኮቫሉታን ሙሉ ለሙሉ ፈቀደ፤ ጉምሩክ ኮሚሽን ፍራንኮቫሉታን የሚያዘምኑ የማሻሻያ መመሪያዎች ሲያወጣ ቆይ ከ75 ቀናት በኋላ በጥምቀት 28/2017 የገንዘብ ሚኒስትር ፍራንኮቫሉታን አገደ....
በፓርላማ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፍራንኮቫሉታ ከታለመለት ውጪ በመሆኑ ማስተካከያ ይደረግበታሉ ባሉ በ10 ቀን ውስጥ ገንዘብ ሚኒስትር የእገዳ ደብዳቤ ለጉምሩክ ኮሚሽን አስተላለፈ....
ፍራንኮቫሉታ እንዲታገድ ያደረገው ምክንያት፤ በቀጣይ ሊደረግ የሚችል አማራጭ፤ የሚጠበቅ ስጋት እና እድል.....
የመንግስት ተቋማት (ብሄራዊ ባንክ እና ገንዘብ ሚኒስትር) ከሃምሌ 2016 ጀምሮ ተደጋጋሚ የመመሪያ ማውጣት እና መሰረዝ እርምጃ እየወሰዱ ያሉት ለምንድን ነው?
ከላይ የተጠቀሱ ጉዳዮችን በተመለከተ የሚከተለውን መረጃ ይከታተላሉ...https://youtu.be/k_4DmtpkIxo
በነሃሴ 13/2016 የገንዘብ ሚኒስትር ፍራንኮቫሉታን ሙሉ ለሙሉ ፈቀደ፤ ጉምሩክ ኮሚሽን ፍራንኮቫሉታን የሚያዘምኑ የማሻሻያ መመሪያዎች ሲያወጣ ቆይ ከ75 ቀናት በኋላ በጥምቀት 28/2017 የገንዘብ ሚኒስትር ፍራንኮቫሉታን አገደ....
በፓርላማ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፍራንኮቫሉታ ከታለመለት ውጪ በመሆኑ ማስተካከያ ይደረግበታሉ ባሉ በ10 ቀን ውስጥ ገንዘብ ሚኒስትር የእገዳ ደብዳቤ ለጉምሩክ ኮሚሽን አስተላለፈ....
ፍራንኮቫሉታ እንዲታገድ ያደረገው ምክንያት፤ በቀጣይ ሊደረግ የሚችል አማራጭ፤ የሚጠበቅ ስጋት እና እድል.....
የመንግስት ተቋማት (ብሄራዊ ባንክ እና ገንዘብ ሚኒስትር) ከሃምሌ 2016 ጀምሮ ተደጋጋሚ የመመሪያ ማውጣት እና መሰረዝ እርምጃ እየወሰዱ ያሉት ለምንድን ነው?
ከላይ የተጠቀሱ ጉዳዮችን በተመለከተ የሚከተለውን መረጃ ይከታተላሉ...https://youtu.be/k_4DmtpkIxo