ትናንት ከቅባት እምነት ተከታይ ጋር ስንወያይ ያስገረመኝ አይን ያወጣ መልስ
የኔ ጥያቄ :በመለኮቱ ከበረ ለምን አይባልም ስለው
የሱ መልስ: አክባሪ እና ከባሪ ሁለት ግብር ስለሚሆን አለኝ
እኔ: እሽ ብዬ 😁
ከበረ ስትል በመንፈስ ቅዱስ አልክ ከመላይክት አነሰ ሲባልስ በምን ነው አልኩት
የሱ መልስ :በሰውነቱ
የኔ ጥያቄ: አነሰ ስትል በሰውነቱ ትላለህ ከበረ ስትል ለምን በመለኮት አትልም ለምን አሁን ሁለት ግብር አልሆነብህም አሳናሽ እና አናሽ ሆነኮ ባንተ አረዳድ ?
የሱ መልስ : ከቅዱስ ቄርሎስ ጋ እየተሟገትክ ነው ሰው ስለሆነ መንፈስ ቅዱስን ገንዘብ አደረገ ተባለለት እያለህ ነው:
የኔ መልስ :እሱንም እኔም እቀበላለሁ ምክንያቱም ቃል ከሥጋ ጋር ሲዋሐድ የአብን ልብነት የሙንፈስ ቅዱስን እስትንፋስነት ገንዘቡ አድርጓል ብዬ ስለማምን የኔን ጥያቄ አልመለስክልኝም አልኩት
እሱ: ሥላሴ አካላዊ ናቸው አለኝ።
ከላይ ጋ ተያይዞ ያነሳውት ጥያቄ እና እሱ የመለሰልኝ የሚያስቅ መልስ አለ እጽፋለሁ ብዬ ነበር አልተመቸኝም ነገ እጽፍላችሁ አለሁ😁
@WisdomOfTheFaith
የኔ ጥያቄ :በመለኮቱ ከበረ ለምን አይባልም ስለው
የሱ መልስ: አክባሪ እና ከባሪ ሁለት ግብር ስለሚሆን አለኝ
እኔ: እሽ ብዬ 😁
ከበረ ስትል በመንፈስ ቅዱስ አልክ ከመላይክት አነሰ ሲባልስ በምን ነው አልኩት
የሱ መልስ :በሰውነቱ
የኔ ጥያቄ: አነሰ ስትል በሰውነቱ ትላለህ ከበረ ስትል ለምን በመለኮት አትልም ለምን አሁን ሁለት ግብር አልሆነብህም አሳናሽ እና አናሽ ሆነኮ ባንተ አረዳድ ?
የሱ መልስ : ከቅዱስ ቄርሎስ ጋ እየተሟገትክ ነው ሰው ስለሆነ መንፈስ ቅዱስን ገንዘብ አደረገ ተባለለት እያለህ ነው:
የኔ መልስ :እሱንም እኔም እቀበላለሁ ምክንያቱም ቃል ከሥጋ ጋር ሲዋሐድ የአብን ልብነት የሙንፈስ ቅዱስን እስትንፋስነት ገንዘቡ አድርጓል ብዬ ስለማምን የኔን ጥያቄ አልመለስክልኝም አልኩት
እሱ: ሥላሴ አካላዊ ናቸው አለኝ።
ከላይ ጋ ተያይዞ ያነሳውት ጥያቄ እና እሱ የመለሰልኝ የሚያስቅ መልስ አለ እጽፋለሁ ብዬ ነበር አልተመቸኝም ነገ እጽፍላችሁ አለሁ😁
@WisdomOfTheFaith