👆② …✍✍✍ …ወርዶ ደደቢት ከተመለሰ በኋላ የኦሮሙማው የኦነግ፣ የኦህዴድ እና የኦፌኮ ጥምር ቡድን የሊጉን ዋንጫ እንዲያነሣ በማድረግ በኃይለኛው በመተፎዝ፣ ከኦሮሞም በላይ ኦሮሞ በመሆን በመደገፍ፣ እንዲያውም ኦሮማራ የሚባል የደጋፊ ቡድን በማቋቋም ከትግሬዋ ህወሓት ቀጥሎ የኦሮሙማው ቡድን በፍፁም ጭካኔና አረመኔያዊ ድርጊት የሊጉ አናት ላይ እንዲቀመጥ በማድረጉም አሁን ወደ ሊጉ ተቀላቅዬ እኔም እንደ ትግሬና እንደ ኦሮሞ ራሴን ችዬ እጫወታለሁ ሲል ከጥቂቶች የዐማራውን እምቅ ችሎታና ጉልበት ከሚያውቁ ሰዎች በቀር ብዙዎች ቦታም፣ ጆሮም አልሰጡትም ነበር። እኔ ግን ይኸው እንዳለሁ አለሁ።
"…የዐማራው ፋኖ ቡድን በጨዋታ ብልጫ፣ ተቀናቃኙን አሳማኝ በሆነ ጨዋታ እየጠበጠበው የመሪነቱን ሥፍራ እየያዘ ሲመጣ ግን የዐማራ ፋኖ ማሸነፉና ዋንጫ መብላቱ እንደማይቀር ሲያረጋግጡ የድል አጥቢያ አርበኞችና መስሎ አዳሪዎች፣ ጠልፎ ጣዮች፣ ዐማራ መሳይ አሞሮች ሁሉ ከያሉበት ግርር ብለው በመምጣት የቡዱኑን የዋንጫ ማንሳት ግስጋሴ ሊያዘገዩት ሲላላጡ ታይተዋል። እነዚህ ዐማራ መሳይ አሞሮች እስከ ዛሬ ኢትዮጵያዊ ነን፣ እኛ ወርደን በዘር ቦለጢቃ ቡድን ውስጥ ስንዘፈቅ አንገኝም። ቤተሰቦቼ ኢትዮጵያዊ እንጂ ዐማራ ነኝ ለሚል ቡድን እንዳትፈርም ብለው ገዝተው ነው ያሳደጉኝ፣ ዐማራ የሚባል ቡድን የለም። ዐማራ ነኝ የሚለውን እግር እግሩን ስበረው እያሉ ሲበጠረቁ የነበሩት በሙሉ፣ በተለይ ግንቦት ሰባት፣ ቀጥሎ አርበኞች ግንቦት ሰባት፣ ከዚያ ባላደራው፣ ቀጥሎ ባልደራስ፣ ከዚያ ግምባር፣ ከዚያ ሠራዊት፣ አሁን ደግሞ ድርጅቱ ለሚባል አቅመቢስ፣ ጥገኛ፣ ሾተላይ፣ ራሱን ችሎ የማይቆም ክለብ አመራሮችና ደጋፊዎች ጅብ፣ አይናቸውን አሳረፉበት። እንደ ግሪሳ ወፍ ግርር ብለው መጥተው ሰፈሩበት። ነገር ግን በአዲስ አስተሳሰብ፣ በአዲስ ጉልበት፣ በአዲስ ምእራፍ የተከሰተው አዲሱ የዐማራ ፋኖ ተርብ የሆነ ትውልድ አሮጌዎቹን ጅቦች ሹል ጥርሳቸውን እየሰባበረ፣ እግራቸውን እየቀለጣጠመ፣ ቀለባቸውን አቋርጦ፣ በቴሌቭዥን፣ በዩቲዩብና በቲክቶክ ብቻ እያላዘኑ እንዲቀመጡ አድርጎ ውድድሩን በትጋት ቀጠለ። የዐማራ ትግል በአዝማሪ አይመራም ብሎም ግሩም ውሳኔ ወሰነ። እስክስ ነው…
"…እነዚህ ግሪሳዎች አዲሱን ክለብ ባዶ ቤት መስሏቸው ዘው ብለው ለመግባትም ተንደረደሩ። እነ ድል ለዲሞክራሲም ዐማራ ነኝ ብለው ከች አሉ። እነ ዐማራ የሚባል የለም፣ ከኢትዮጵያዊነቴ ዝቅ ብዬ አልገኝም ባዮችም የድል ለዲሞክራሲ ደጋፊ፣ አንጋሽ፣ አወዳሽ ሆነው ተከሰቱ። ገንዘብ የለውም፣ ስፖንሰርም የለውም፣ ስንቅና ትጥቅም የለውም ሲባል የሰሙትን የዐማራ ፋኖን ክለብ ገንዘብ አሰባስበው በመደገፍ ሰበብ ከች አሉ። የዐማራ ፋኖ ክለብ ዋንጫ ከበላ ተጨዋቾቹ ወደ ግብርና፣ ስፖንሰሮቹ ወደ ሹመት ሽልማት እንዲገቡ መለፈፍ ጀመሩ። ይሄን ካልፈረማችሁልን፣ ከፌክ ኢትዮጵያኒስቱ ካምፕ ወደ ክለቡ የላክነውን አቶ ድል ለዲሞክራሲን የክለቡ ፕሬዝዳን፣ የክለቡም አምበል ካላደረጋችሁልን ክለቡን እናፈርሰዋለን በማለትም የአፍራሳ ልጆች በአበበ እስክስ ታጅበው የማፍረስ ዐዋጃቸውን ዐወጁ። ቢለመኑ፣ ቢጠየቁ፣ አማላጅ ቢላክባቸውም አሻፈረን አሉ። የቡድኑን ስሪት፣ ጥንካሬና ጽናት ሳያውቁም እንዲሁ በባዶ ሜዳ ፎገሉ።
"…አይተ ድል ለዲሞክራሲ ጠንካራ እና ተናባቢ የነበሩ 2 የጎንደር ዐማራን ግዙፍ አደረጃጀቶችን ወደ 4 እንዲከፋፈሉ ማድረግ ቻለ። ውባንተ የተባለ የዐማራ ፋኖ በጎንደር የቡድኑ አጥቂ የነበረን የጎንደር ተወላጅ በስናይፐር መትተው ጣሉት፣ ገደሉት። በሸዋም ጠንካራ የነበሩ 2 ተደጋጋፊ አደረጃጀቶችን በጠላትነት እንዲተያዩ በማድረግ የዐማራ ፋኖ በሸዋን አምበል የነበረ እንዴት ያለ ምራቅ የዋጠ ልምድ ያለው አሰግድ መኮንን የተባለ ተጫዋች አዋክበው፣ ለተቀናቃኙ ቡድን አሳልፈው ሰጥተው ይኸው እስከዛሬ ያ ተጫዋች ይሙት ይኑር፣ ይዳን ሳይታወቅ ቀርቷል። እነ ድል ለዲሚክራሲ ሌላው ጠንካራ የነበሩ ሁለት የነበሩ እና ወደ አንድ ክለብ የመጡ መሆናቸውን ይፋ አድርገው የነበሩ የወሎ የዐማራ ክለቦችን አንዱን ኮሎኔል በማባበል ጠምዝዘው በመያዝ አንዱን ክለብ ወደ 2 የተለያዩ እና ብቻቸውን የሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች እንዲፈጠር አደረጉ። ይኸው የፌክ ኢትዮጵያኒስቶች፣ የፖለቲካው ቅማንት የትግሬ ዲቃላው ተላላኪ ድል ለዲሞክራሲ ባይ ቀሳጢ በጎጃም የነበረውን የዐማራ ፋኖ ክለብ አንድ ኮሎኔል እና አንድ መቶ አለቃ በማስኮብለል ለማፈራረስ ቢሞክሩም የበላይ ዘለቀ ልጆች ግን በአንድ ቤት አንድ አባወራ ነው በማለት ለክለባቸው ዘመነ ካሤ የተባለ ልምድ ያለው ተጫዋች አምበል አድርገው በመምረጥ ፌክ ኢትዮጵያኒስቱንና ፀረ ዐማራ የፖለቲካ ቅማንት የትግሬ ዲቃላውን ልሣን ዘግተው ታይተዋል።
"…ለዐማራ ፋኖ ድጋፍ ተብሎ የሚሰበሰብ ገንዘብን ተደራጅተው ይበሉ፣ ያነክቱ የነበሩ ሾተላዮች በሙሉ አሁን እኔ ዘመዴ ያ የዓባይ ወንዝ የመሰለ የዶላር ወንዝ እንዲደርቅ በማድረጌ እነ ሱዳን ግንባሮች፣ እነ ግብጽ ግንቦት 7ቶች ደርቀው ቀርተዋል። የዶላር ጥም አደገኛ ነው። ወፍ የለም። አበበ በለው እስክስ ቢል፣ ሀብታሙ አፍራሳ ቢያገሳ፣ ወፍ አልኩህ። የዐማራ ፋኖ ክለብ በቅርቡ አዲስ ዓለም አቀፍ የቡድኑ ድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ አዋቅሮ ስለጨረሰ ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቀል። በዐማራ ፋኖ ክለብ ስም ድጋፍ ከሕዝብ እያሰባሰቡ ለተጫዋቾቹ የላብ መተኪያው ይቅር፣ ካልሲ፣ ታኬታ፣ ቁምጣና ማሊያ፣ የመጫወቻ ኳስ እንኳ ሳይገዙ በቡድኑ ስም የተሰበሰበን ገንዘብ ቀርጥፈው ይበሉ የነበሩ ሾተላዮችም ጥጋቸውን እንዲይዙ ተደርጓል። ለዐማራ አተላ፣ ለራሳቸው ቴስላ ገዝተው ይንፈላሰሱ የነበሩ ገተቶች አሁን ሁሉ ነገር ነጥፎባቸው አውላላ ሜዳ ላይ ቀርተዋል። አዳም ሆይ አፈር ነበርክና ወደ አፈርነትህ ትመለሳለህ ተብለው ተነግሯቸው ቁርጣቸውን ዐውቀዋል።
"…የዐማራ ፋኖ ክለብ አሁን በሰው ኃይል ተጠናክሯል። ትጥቁን ከተቃራኒ ቡድን እየገፈፈ መልበስም ጀምሯል። ስንቁን መሬት ላይ ያለው ገበሬ፣ ነጋዴው ከልጆቹ ቀንሶ እያጎረሰው እስከዛሬ አድርሶታል። ወደፊትም ይቀጥላል። የዐማራ ፋኖ ክለብ አሁን በዳያስጶራው መንደርም ብዙ ደጋፊም ቴፎዞም እያፈራ መጥቷል። ሁሉ ነገር ሲስተካከልና ሌቦች ከክለቡ የድጋፍ መንደር ጥጋቸውን ሲይዙ ይሄ ሁሉ ደጋፊ መዋጮ ለክለቡ ቢጠየቅ በአንድ ቀን አንድ ሚልዮን ዶላር ማውጣት፣ ማዋጣትም ይችላል። ይሄን ደግሞ እኔ ራሴ ቃል እገባለሁ። ይደረጋልም። ይሆናልም። አዝማሪ፣ ሴረኛ ፀረ ዐማራ ዲቃሎች ከክለቡ የገንዘብ አካባቢ ርቀው መሬት ላይ ያሉት የፋኖ አደረጃጀቶች ወደ አንድነት መጥተው ውክልና የሰጧቸውን ሰዎች በይፋ ከገለጹ ታየለህ ምን ዓይነት ተአምር በዚህ ምድር እንደሚፈጸም።
"…የተቃራኒ ቡድን አሁን በአየር ላይም ኳሶች ማጥቃት፣ በምድርም ላይ ያለ የሌለ ኃይሉን ተጠቅሞ ማጥቃቱን ይቀጥላል። የዐማራ ፋኖ ክለብም ይሄን የተቃራኒ ክለብ የአየር ላይ ኳሶችንም ሆነ የምድር ላይ ኳሶችን በጥበብ በማክሸፍ ድል ማድረጋቸውን መቀጠል አለባቸው። የተቃራኒ ክለብ ደጋፊዎች ሳይቀሩ አሁን የዐማራ ፋኖ ክለብ የፕሪምየር ሊጉ አሸናፊና ዋንጫውን እንደሚያነሣ ወደ ማረጋገጥ መጥተዋል። ታዋቂዎቹ የኦሮሙማው ክለብ የደጋፊ ማኅበሩ አስጨፋሪዎች አቶ ጃዋር መሀመድ ከካታንጋ፣ ከሚስማር ተራ ፕሮፌሰር ሕዝቅኤል ጋቢሳ እና ከዳፍ በኩል እነ ሔኖክ ጋቢሳም ለዐማራ ፋኖ ክለብ ያላቸውን…👇② ✍✍✍
"…የዐማራው ፋኖ ቡድን በጨዋታ ብልጫ፣ ተቀናቃኙን አሳማኝ በሆነ ጨዋታ እየጠበጠበው የመሪነቱን ሥፍራ እየያዘ ሲመጣ ግን የዐማራ ፋኖ ማሸነፉና ዋንጫ መብላቱ እንደማይቀር ሲያረጋግጡ የድል አጥቢያ አርበኞችና መስሎ አዳሪዎች፣ ጠልፎ ጣዮች፣ ዐማራ መሳይ አሞሮች ሁሉ ከያሉበት ግርር ብለው በመምጣት የቡዱኑን የዋንጫ ማንሳት ግስጋሴ ሊያዘገዩት ሲላላጡ ታይተዋል። እነዚህ ዐማራ መሳይ አሞሮች እስከ ዛሬ ኢትዮጵያዊ ነን፣ እኛ ወርደን በዘር ቦለጢቃ ቡድን ውስጥ ስንዘፈቅ አንገኝም። ቤተሰቦቼ ኢትዮጵያዊ እንጂ ዐማራ ነኝ ለሚል ቡድን እንዳትፈርም ብለው ገዝተው ነው ያሳደጉኝ፣ ዐማራ የሚባል ቡድን የለም። ዐማራ ነኝ የሚለውን እግር እግሩን ስበረው እያሉ ሲበጠረቁ የነበሩት በሙሉ፣ በተለይ ግንቦት ሰባት፣ ቀጥሎ አርበኞች ግንቦት ሰባት፣ ከዚያ ባላደራው፣ ቀጥሎ ባልደራስ፣ ከዚያ ግምባር፣ ከዚያ ሠራዊት፣ አሁን ደግሞ ድርጅቱ ለሚባል አቅመቢስ፣ ጥገኛ፣ ሾተላይ፣ ራሱን ችሎ የማይቆም ክለብ አመራሮችና ደጋፊዎች ጅብ፣ አይናቸውን አሳረፉበት። እንደ ግሪሳ ወፍ ግርር ብለው መጥተው ሰፈሩበት። ነገር ግን በአዲስ አስተሳሰብ፣ በአዲስ ጉልበት፣ በአዲስ ምእራፍ የተከሰተው አዲሱ የዐማራ ፋኖ ተርብ የሆነ ትውልድ አሮጌዎቹን ጅቦች ሹል ጥርሳቸውን እየሰባበረ፣ እግራቸውን እየቀለጣጠመ፣ ቀለባቸውን አቋርጦ፣ በቴሌቭዥን፣ በዩቲዩብና በቲክቶክ ብቻ እያላዘኑ እንዲቀመጡ አድርጎ ውድድሩን በትጋት ቀጠለ። የዐማራ ትግል በአዝማሪ አይመራም ብሎም ግሩም ውሳኔ ወሰነ። እስክስ ነው…
"…እነዚህ ግሪሳዎች አዲሱን ክለብ ባዶ ቤት መስሏቸው ዘው ብለው ለመግባትም ተንደረደሩ። እነ ድል ለዲሞክራሲም ዐማራ ነኝ ብለው ከች አሉ። እነ ዐማራ የሚባል የለም፣ ከኢትዮጵያዊነቴ ዝቅ ብዬ አልገኝም ባዮችም የድል ለዲሞክራሲ ደጋፊ፣ አንጋሽ፣ አወዳሽ ሆነው ተከሰቱ። ገንዘብ የለውም፣ ስፖንሰርም የለውም፣ ስንቅና ትጥቅም የለውም ሲባል የሰሙትን የዐማራ ፋኖን ክለብ ገንዘብ አሰባስበው በመደገፍ ሰበብ ከች አሉ። የዐማራ ፋኖ ክለብ ዋንጫ ከበላ ተጨዋቾቹ ወደ ግብርና፣ ስፖንሰሮቹ ወደ ሹመት ሽልማት እንዲገቡ መለፈፍ ጀመሩ። ይሄን ካልፈረማችሁልን፣ ከፌክ ኢትዮጵያኒስቱ ካምፕ ወደ ክለቡ የላክነውን አቶ ድል ለዲሞክራሲን የክለቡ ፕሬዝዳን፣ የክለቡም አምበል ካላደረጋችሁልን ክለቡን እናፈርሰዋለን በማለትም የአፍራሳ ልጆች በአበበ እስክስ ታጅበው የማፍረስ ዐዋጃቸውን ዐወጁ። ቢለመኑ፣ ቢጠየቁ፣ አማላጅ ቢላክባቸውም አሻፈረን አሉ። የቡድኑን ስሪት፣ ጥንካሬና ጽናት ሳያውቁም እንዲሁ በባዶ ሜዳ ፎገሉ።
"…አይተ ድል ለዲሞክራሲ ጠንካራ እና ተናባቢ የነበሩ 2 የጎንደር ዐማራን ግዙፍ አደረጃጀቶችን ወደ 4 እንዲከፋፈሉ ማድረግ ቻለ። ውባንተ የተባለ የዐማራ ፋኖ በጎንደር የቡድኑ አጥቂ የነበረን የጎንደር ተወላጅ በስናይፐር መትተው ጣሉት፣ ገደሉት። በሸዋም ጠንካራ የነበሩ 2 ተደጋጋፊ አደረጃጀቶችን በጠላትነት እንዲተያዩ በማድረግ የዐማራ ፋኖ በሸዋን አምበል የነበረ እንዴት ያለ ምራቅ የዋጠ ልምድ ያለው አሰግድ መኮንን የተባለ ተጫዋች አዋክበው፣ ለተቀናቃኙ ቡድን አሳልፈው ሰጥተው ይኸው እስከዛሬ ያ ተጫዋች ይሙት ይኑር፣ ይዳን ሳይታወቅ ቀርቷል። እነ ድል ለዲሚክራሲ ሌላው ጠንካራ የነበሩ ሁለት የነበሩ እና ወደ አንድ ክለብ የመጡ መሆናቸውን ይፋ አድርገው የነበሩ የወሎ የዐማራ ክለቦችን አንዱን ኮሎኔል በማባበል ጠምዝዘው በመያዝ አንዱን ክለብ ወደ 2 የተለያዩ እና ብቻቸውን የሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች እንዲፈጠር አደረጉ። ይኸው የፌክ ኢትዮጵያኒስቶች፣ የፖለቲካው ቅማንት የትግሬ ዲቃላው ተላላኪ ድል ለዲሞክራሲ ባይ ቀሳጢ በጎጃም የነበረውን የዐማራ ፋኖ ክለብ አንድ ኮሎኔል እና አንድ መቶ አለቃ በማስኮብለል ለማፈራረስ ቢሞክሩም የበላይ ዘለቀ ልጆች ግን በአንድ ቤት አንድ አባወራ ነው በማለት ለክለባቸው ዘመነ ካሤ የተባለ ልምድ ያለው ተጫዋች አምበል አድርገው በመምረጥ ፌክ ኢትዮጵያኒስቱንና ፀረ ዐማራ የፖለቲካ ቅማንት የትግሬ ዲቃላውን ልሣን ዘግተው ታይተዋል።
"…ለዐማራ ፋኖ ድጋፍ ተብሎ የሚሰበሰብ ገንዘብን ተደራጅተው ይበሉ፣ ያነክቱ የነበሩ ሾተላዮች በሙሉ አሁን እኔ ዘመዴ ያ የዓባይ ወንዝ የመሰለ የዶላር ወንዝ እንዲደርቅ በማድረጌ እነ ሱዳን ግንባሮች፣ እነ ግብጽ ግንቦት 7ቶች ደርቀው ቀርተዋል። የዶላር ጥም አደገኛ ነው። ወፍ የለም። አበበ በለው እስክስ ቢል፣ ሀብታሙ አፍራሳ ቢያገሳ፣ ወፍ አልኩህ። የዐማራ ፋኖ ክለብ በቅርቡ አዲስ ዓለም አቀፍ የቡድኑ ድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ አዋቅሮ ስለጨረሰ ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቀል። በዐማራ ፋኖ ክለብ ስም ድጋፍ ከሕዝብ እያሰባሰቡ ለተጫዋቾቹ የላብ መተኪያው ይቅር፣ ካልሲ፣ ታኬታ፣ ቁምጣና ማሊያ፣ የመጫወቻ ኳስ እንኳ ሳይገዙ በቡድኑ ስም የተሰበሰበን ገንዘብ ቀርጥፈው ይበሉ የነበሩ ሾተላዮችም ጥጋቸውን እንዲይዙ ተደርጓል። ለዐማራ አተላ፣ ለራሳቸው ቴስላ ገዝተው ይንፈላሰሱ የነበሩ ገተቶች አሁን ሁሉ ነገር ነጥፎባቸው አውላላ ሜዳ ላይ ቀርተዋል። አዳም ሆይ አፈር ነበርክና ወደ አፈርነትህ ትመለሳለህ ተብለው ተነግሯቸው ቁርጣቸውን ዐውቀዋል።
"…የዐማራ ፋኖ ክለብ አሁን በሰው ኃይል ተጠናክሯል። ትጥቁን ከተቃራኒ ቡድን እየገፈፈ መልበስም ጀምሯል። ስንቁን መሬት ላይ ያለው ገበሬ፣ ነጋዴው ከልጆቹ ቀንሶ እያጎረሰው እስከዛሬ አድርሶታል። ወደፊትም ይቀጥላል። የዐማራ ፋኖ ክለብ አሁን በዳያስጶራው መንደርም ብዙ ደጋፊም ቴፎዞም እያፈራ መጥቷል። ሁሉ ነገር ሲስተካከልና ሌቦች ከክለቡ የድጋፍ መንደር ጥጋቸውን ሲይዙ ይሄ ሁሉ ደጋፊ መዋጮ ለክለቡ ቢጠየቅ በአንድ ቀን አንድ ሚልዮን ዶላር ማውጣት፣ ማዋጣትም ይችላል። ይሄን ደግሞ እኔ ራሴ ቃል እገባለሁ። ይደረጋልም። ይሆናልም። አዝማሪ፣ ሴረኛ ፀረ ዐማራ ዲቃሎች ከክለቡ የገንዘብ አካባቢ ርቀው መሬት ላይ ያሉት የፋኖ አደረጃጀቶች ወደ አንድነት መጥተው ውክልና የሰጧቸውን ሰዎች በይፋ ከገለጹ ታየለህ ምን ዓይነት ተአምር በዚህ ምድር እንደሚፈጸም።
"…የተቃራኒ ቡድን አሁን በአየር ላይም ኳሶች ማጥቃት፣ በምድርም ላይ ያለ የሌለ ኃይሉን ተጠቅሞ ማጥቃቱን ይቀጥላል። የዐማራ ፋኖ ክለብም ይሄን የተቃራኒ ክለብ የአየር ላይ ኳሶችንም ሆነ የምድር ላይ ኳሶችን በጥበብ በማክሸፍ ድል ማድረጋቸውን መቀጠል አለባቸው። የተቃራኒ ክለብ ደጋፊዎች ሳይቀሩ አሁን የዐማራ ፋኖ ክለብ የፕሪምየር ሊጉ አሸናፊና ዋንጫውን እንደሚያነሣ ወደ ማረጋገጥ መጥተዋል። ታዋቂዎቹ የኦሮሙማው ክለብ የደጋፊ ማኅበሩ አስጨፋሪዎች አቶ ጃዋር መሀመድ ከካታንጋ፣ ከሚስማር ተራ ፕሮፌሰር ሕዝቅኤል ጋቢሳ እና ከዳፍ በኩል እነ ሔኖክ ጋቢሳም ለዐማራ ፋኖ ክለብ ያላቸውን…👇② ✍✍✍