Abdusomed Muhamed


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Religion


دروس وفوائد أبي فردوس
https://t.me/abdu_somed

Related channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Religion
Statistics
Posts filter


📌ተከታታይ ወቅታዊ ደርስ

📚 مجالس شهر رمضان

✏️لفضيلة الشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله"

▶️  "ደርስ  ቁጥር  39
  
🎙በ አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ


pdf ለማገኘት ከታች ሊንኩን ይጫኑ
https://t.me/alfarukmedrasa/366

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


📌ተከታታይ ወቅታዊ ደርስ

📚 مجالس شهر رمضان

✏️لفضيلة الشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله"

▶️  "ደርስ  ቁጥር  38
  
🎙በ አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ


pdf ለማገኘት ከታች ሊንኩን ይጫኑ
https://t.me/alfarukmedrasa/366

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


👉 የጎዳና ላይ ኢፍጣር የሚባለው…❓

🟢የፈትዋ ቁጥር 5⃣9⃣


መልስ
🔊በሸይኽ ዐብዱልሀሚድ አለተሚይ


በዚህ የፈታዋ ብቻ ቻናል⤵️
https://t.me/FATTAWAS


✅✅✅ በድጋሚ የተለጠፈ አንብቡት ትጠቀሙበታላቹህ !!!


Forward from: የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ
የደሴ ሙስሊሞች በበኩላቸው የጎዳና ላይ ኢፍጣርን ምክንያት በማድረግ፣ የሚናራ ቅርፅ ያለው ባለአራት ማእዘን በጣም ረጅም ነገር ሰርተው፣ ከፒያሳው አደባባይ ላይ ተክለዋል፡፡ አስገራሚው ነገር አደባባዩ ላይ የተተከለው የሚናራ ቅርፅ የጎዳና ላይ ኢፍጣር ከሚያካሂዱበት የሆጤ ሜዳ በኪሎ ሜትሮች የራቀ መሆኑ ብቻ አይደለም፡፡ የሚናራ ቅርፁን የተከሉበት የፒያሳው አደባባይ፣ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በጥምቀት በአላቸው ወቅት፣ መስቀልና የተለያዩ የቤተ ክርስቲያን ስእላ ስእሎችን ለእይታ የሚተክሉበትና የሚያስቀምጡበት መሆኑ ጭምር ነው፡፡ በስሜት ፈረስ የሚታጀበው የቢድአ አውሎ ንፋስ እንዲህ ነው ጥርግ አድርጎ የሚወስድ፡፡ የተከተሉት አርአያ ምንኛ ከፋ! አሏህ እንዲህ ይለናል፡-
"ቅንን መንገድ ቢያዩ፣ መንገድ አድርገው አይዙትም፡፡ ግን የጥመትን መንገድ ቢያዩ መንገድ አድርገው ይይዙታል፡፡" (አል-አእራፍ፣ 146)
ከአዲስ አበባው ጋር ሲነፃፀር እርግጥ ነው፣ በአላባም ሆነ በደሴው የታየው ለውጥ የቅርፅ/የመልክ ብቻ ነው፡፡ የቢድአ አንዱ መገለጫው ይሄው ነው - ከተመሰረተ በኋላ ሲጀመር ያልነበረውን ቅርፅና መልክ ቀስ በቀስ እየጨመረ ይሄዳል፡፡ ለውጥ የሚጀምረው ከቅርፁ ነው፡፡ አሁንም ክፍለ ሀገር ላይ የሆነውም ይሄው ነው፡፡ ቢድአው እድሜ እያገኘ በሄደና በተጠናከረ ቁጥር ደግሞ፣ ሁለተኛው መገለጫ ይከተላል - በቅርፅ የተጀመረው ለውጥ ወደ ይዘቱም ይሸጋገራል፡፡ የዚህን ጊዜ በዲን ላይ ያለው አደጋ እጅግ አስከፊ ይሆናል፡፡ የመውሊድም ታሪክ ሲጠና የተጓዘበት ደረጃ ከዚህ የተለየ አይደለም፡፡
በጎዳና ላይ ኢፍጣር የተደረገው ስእላ ስእሎችንና ቅርፃ ቅርፆችን መስራት፣ አደባባይ ይዞ መውጣትና የቢድአው አጃቢ ማደረግ የሚያስከትለው ችግር ምንድን ነው? ነገ ከነገ ወዲያ፣ በዚህም ሆነ በሚቀጥለው ትውልድ በስእላ ስእሎቹና በቅርፃ ቅርፆቹ ምን እንደሚሰራ ወይም ወደ ምን አይነት ሌላ ቢድአ ሊሸጋገር እንደሚችሉ አሁን መተንበይ አይቻልም፡፡ ሆኖም ለሸሪአዊ አምልኮ በተጨባጭ የስጋት ምንጭ የመሆናቸው ጉዳይ ግን አጠያያቂ አይደለም፡፡
የኑህ ህዝቦች ሸርክ የጀመሩበትን ቢድአዊ ኢባዳ ማስታወስ በቂ ነው፡፡ መልካም አስበውና አሏህን ለመገዛት ብለው የጀመሩት ቅርፃ ቅርፅ፣ መዳረሻው የለየለት ሽርክና በመጨረሻም ውሀ መሰጠም ነው የሆነው፡፡ የካእባን ምስል ያቆሙት የአላባዎቹ ሙስሊሞች ወይም ከእነሱ የኮረጁ የሌላ አካባቢ ሙስሊሞች ነገ ወይም ከነገ ወዲያ ሀሳዊውን ካእባ መጦወፍ ሊጀምሩ የማይችሉበት መንገድ ዝግ አይደለም፡፡ ያኔ ማለቃቀሱ ግን ጥቅም አይኖረውም - ቢድአ እግሩን ከተከለ በኋላ ለመንቀል የሚደረገው ትግል ማገዶ ጨራሽ ነው፡፡ ያም ሆኖ ላይሳካም ይችላል፡፡
ሲጠቃለል፡-
ይህንን "የጎዳና ላይ ኢፍጣር" የሚባል አዲስ መጤ ቢድአ ስሙንና ግብሩን፣ በማንቆለጳጰስና የኢስላምን ካባ በማልበስ በድምቀት እያስከወኑትና ቀጣይ እንዲሆን ለማድረግ እየጣሩ ያሉት አካላት ዋናዎቹ ሶስት ናቸው - የጎዳና ላይ የኢፍጣር ዝግጅትና ክንውን በመኖሩ ያላቸውን ግላዊ ዝናና ታዋቂነት ለማስጠበቅ የሚሰሩ፣ የንግድ ገቢያቸውን የሚያሳልጡና የሰልጣን ወንበራቸውን ይበልጥ ለማጠናከር የሚፈልጉ አካላት፡፡
"ሸሪአዊ ነው" ካሉ ማስረጃቸውን ማቅረብ አለባቸው፤ ሀያሉ አሏህ በቁርአኑ እንዲህ ይላል፡-
"ከሃይማኖት አሏህ በእርሱ ያልፈቀደውን ለእነርሱ የደነገጉ ተጋሪዎች ለእነርሱ አልሏቸውን?" (አል-ሹራ፣ 21)
ሙስሊሙ ህብረተሰብ በባነርና በዲኮሬሽን ድምቀት፣ በመግለጫ ጋጋታና በተሳታፊ ቁጥር ብዛት የጎዳና ላይ ኢፍጣርን ለማስዋብና ለማስቆነጃጀት በሚደረገው ድራማ ሳይሸወድ፣ "የጎዳና ላይ ኢፍጣር ሸሪአዊ ከሆነ የቁርአንና የሀዲስ ማስረጃው ምንድነው? ሸሪአዊ ከሆነ ካለፉት ዘመናት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ለምን አልተከናወነም?" በማለት ሊጠይቅና ከዚህ አዲስ መጤ የአምልኮ ተግባር ሊርቅ ይገባል - ልብ ያለው ልብ ይበል!

በዶ/ር ጀማል ሙሐመድ

የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ

https://t.me/alateriqilhaq

كن على بصيرة


Forward from: የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ
አዲሱ ቢድአ - በጎዳና ላይ
ቢድአ የሚጀመረው በትንሹና በቀላሉ ነው፡፡ ሲጀምሩት ደግሞ "እምቢ" ብሎ ደስ ደስ ይላል፡፡ ቀስ በቀስም አዳማቂው እየበዛ፣ ሆይ ሆይታው እየደመቀ ይሄዳል፡፡ እናም ቀስ ብሎ የጀመረውን ጉዞውን በሚያካክስ መንገድ፣ ፈጥኖ ከሰው ልብ ውስጥ የመግባት እድሉ እየጨመረ ይመጣል፡፡ በዚህ የማህበራዊ ሚዲያ ዘመን ደግሞ፣ እንደ አውሎ ንፋስ አንዴ አገሩን የማጥለቅለቅ እድሉ ሰፊ ነው፡፡
በመቀጠልም ዲን የመጠበቅን ሀላፊነት በጫንቃቸው ላይ የተሸከሙ አሊሞች፣ ሰርጎ ገቡን አዲስ መጤ ኢባዳ ማውገዝ ሲጀምሩ፣ "አይነካብን"፣ "በዲናችን መጣችሁብን"፣ ወዘተ የሚሉ ሰዎች (የአዋቂ አጥፊዎችና ጃሂሎች) ይፈጠራሉ፡፡ "ከምኔው በአዲስ መጤው የኢባዳ ፍቅር ተለከፉ?" ያስብላል፡፡ ከሁሉም በላይ ጥበበኛውና አዋቂው አሏህ እንዲህ ይላል፡-
"የወይፈኑንም ውዴታ በክህደታቸው ምክንያት በልቦቻቸው ውስጥ ተጠጡ..." (አል-በቀራህ፣ 93)
በማህበራዊ ሚዲያ አንቀልባ ታዝሎ፣ እንደ አውሎ ንፋስ አንዴ አገሩን በማጥለቅለቅ ላይ የሚገኘው አዲሱ ቢድአ የጎዳና ላይ ኢፍጣር ነው፡፡ ይህን አዲስ መጤ ቢድአ፣ አሁን አብዛኛው ሰው በደስታ ተሞልቶ እየከወነው ይገኛል። በእርግጥኝነትም "የጎዳና ላይ ኢፍጣር አይነካብን" የሚሉ ሰዎች ጭምር ካሁኑ ተፈጥረው እያየን ነው።
በሌላ በኩል ጥቂት ሰዎች የጎዳና ላይ ኢፍጣርን ማውገዝ የጀመሩ ቢሆንም፤ ባብዛኛው እያወገዙ ያሉት፣ "የጎዳና ላይ ኢፍጣር" የሚባል ነገር በሸሪአችን ያልተደነገገና ቢድአ መሆኑን በማሳየት ሳይሆን፣ በአፈፃጸሙ ላይ "አሉ" ያሏቸውን ግድፈቶች በመንቀስ፣ እንዲስተካከሉ በመወትወት ነው፡፡ በጎዳና ላይ ኢፍጣር መሳተፍ ያለበት ወንድ እንደሆነ፣ ሴቶች መሄድ እንደሌለባቸው ወይም ከሄዱ መከተል ስላለባቸው አለባበስ፣ ወዘተ በመምከር ላይ ተጠምደው ይገኛሉ - "አህያውን ፈርቶ ዳውላውን" እንዲሉ፡፡
መጀመሪያውኑ "የጎዳና ላይ ኢፍጣር" ተብዬው፣ በኢስላም ውስጥ የሌለና ውድቅ ተግባር ሆኖ እያለ፣ ህብረተሰቡ ሊነገረው፣ ሊመከርና ሊገሰፅ የሚገባው ስለቴክኒካል አፈፃጸሙ አይደልም፡፡ ኢስላማዊ ተግባር ያልሆነን ነገር፣ "ይሄ ጥቅም አለው። ይሄ ቢቀርና ይሄ ቢካተትበት፣ ይሄ በዚህ ቢስተካከል..." በማለት ቢድአን ለማቆነጃጀት መሞከር ከሞኝነት በላይ ነው፡፡ መሰረቱ ሸሪአዊ ያልሆነ ነገር፣ ኢስላማዊ ተግባር አይደለም፡፡ በሸሪአችን ያልተደነገገን ኢባዳ፣ ለአምልኮም ሆነ ወደ አሏህ ለመቀረብ አስቦ መከወን ቢድአ ላይ መውደቅ ነው፤ ቢድአ ደግሞ ኪሳራን የሚያከናንብ ውድቅ ተግባር ነው - አራት ነጥብ፡፡
በሙስሊም ዘገባ (1718) መሰረት፣ የአሏህ መልእክተኛ (አለይሂ ሰላም) እንዲህ ብለዋል፣
"በዚህ ጉዳያችን (በዲናችን) ውስጥ የሌለን ነገር የሰራ ሰው፣ ስራው ውድቅ ይሆናል፡፡"
ቢድአ ለጀሀነም እሳት የሚዳርግ፣ የተወገዘ የጥመት መንገድ ነው። መልእክተኛው (አለይሂሰላም) እንዲህ ይላሉ፡-
"በሀይማኖት ውስጥ በጣም መጥፎዎቹ ጉዳዮች አዲስ የተፈጠሩ ናቸው፡፡ አዲስ መጤ ነገር ሁሉ ፈጠራ ነው፤ እያንዳንዱ አዲስ ፈጠራ ጥመት ነው፡፡ ጥመትም ሁሉ በገሀነም ውስጥ ነው።"
አንዳንድ የዋሆች ደግሞ "ኢስላምን ለማስተዋወቅ ይጠቅማል" ሲሉ ይሰማል። ቢድአ ላይ በመውደቅ አይደለም ኢስላምን ማስተዋወቅ ያለብን፡፡ ብዛታችንንም ሆነ ድምቀታችንን የምናሳይባቸው በዲናችን የተደነገጉልን ኢዶች አሉን፡፡ ጁምአም ከዚሁ የሚጨመር ነው፡፡ በተጨማሪም ዲናችን የሚያዘንን በትክክል ከተከተልን፣ የእለት ከእለት ውሎና እንቅስቃሴያችን በራሱ ትልቅ ኢስላምን የማስተዋወቂያ መንገድ ነው፡፡ ወንዶች ፂማችንን ባለመቁረጥና ባለመላጨት እንዲሁም ሱሪያችንን በማሳጠር፣ ሴቶች ደግሞ ከቤታቸው ሲወጡ ጅልባብና ኒቃብ በመልበስ የመልእክተኛውን (አለይሂ ሰላም) ትእዛዝ በማክበር ኢስላምን በየእለቱና በየቦታው ሁሉ ማስተዋወቅ ይገባናል፡፡ ፂማችንን እየላጭን፣ ሱሪያችንን እጎተትን፣ ያናታችንን ፀጉር እያንጨባረርን በአንድ ቀን የቢድአ ሆይ ሆይታ ኢስላምን እናስተዋውቃለን ማለት ዘበት ነው፡፡ በነገራች ላይ እለት በእለት መፈፀም ያለባቸው ኢስላማዊ አደቦችን መጠበቅ (ሀቀኝነት፣ አማና መጠበቅ፣ ከመጥፎ ተግባራት መራቅ፣ በመልካም ማዘዝና ከመጥፎ መከልከል፣ ወዘተ) ኢስላምን ከማስተዋወቅም አልፎ በራሱ ዳእዋ ነው፡፡ ሸሪአችን ሳይመክረን የተወው መልካም ነገር፣ ሳያስጠነቅቀን የተወው መጥፎ ነገር የለም፡፡ ጥበበኛው አሏህ እንዲህ ይለናል፡-
"ዛሬ ሀይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ፀጋዬንም በናንተ ላይ ፈፀምኩ፡፡" (አል-ማኢዳህ 3)
ባጭሩ ኢስላምን በጎዳና ላይ ኢፍጣር ለማያስተዋወቅ መፍገምገም፣ ቢድአን በቁንጅና ሳሎን የማስዋብ አካል ነው። ዋናው ነጥብ ለአንድ ቢድአ መቶ ቀርቆ አንድ ሺህ ደጋፊ ማስረጃ ቢቀርብ፣ ከቢድአነቱ ላይ የቅንጣት ቅንጣት የማይቀነስ ከመሆኑ ላይ ነው። ኢስላም ያላዘዘውን መስራት ይቅርና ኢስላም በግዴታነት ጭምር ያዘዘውን አምልኮ (ለምሳሌ ሶላት፣ ፆም፣ ሀጅ…) በሸሪአው ከተደነገገው የአፈፃፀም መንገድ ውጭ (ለምሳሌ መጠኑን ወይም ሰአቱን ወይም ቦታውን ወይም ሌላውን የአፈፃፀም ሁኔታ) ብንቀይር፣ ባልታዘዝነው መንገድ የተፈፀመ ነውና ለፍቶ መና እንሆናለን፡፡ ከአሏህ ቅጣትም አናመልጥም፡፡ የዝንጀሮ ቆንጆ እንደሌለ ሁሉ፣ የቢድአም ጥሩ የለውም፡፡
ከፍ ሲል እንደ ተገለፀው፣ የቢድአ ተግባራት በትንሹ ይጀመሩና ከዚያ እየሰፉ፣ አዳዲስ ነገሮችንም እየጨመሩ የመሄድ እድላቸው ሰፊ ነው፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ በኢስላም ለተወገዙ ተጨማሪ ብልሹና ፀያፍ ለሆኑ ወንጀሎች አመች መድረክ እስከ መሆን ይደርሳሉ፡፡ በጥፋት ላይ ጥፋት፣ በወንጀል ላይ ወንጀል ይደርባሉ፡፡ መጋቢት 30/2015 አዲስ አበባ ላይ የተከናወነው የጎዳና ላይ ኢፍጣር፣ ሴቶችና ወንዶች ልቅ በሆነ መንገድ የተቀላቀሉበት፣ ወደ መጨረሻ ላይ በመንዙማ፣ በነሺዳና በሙዚቃ በመታጀብ የተጨፈረበት ጭምር እንደ ነበር የምስልና የቪዲዮ ማስረጃዎች ወጥተዋል፡፡ አንዱ ቢድአ ለወንድሙ ቢድአ ጥሩ መድረክ ሆኖ የሚያገለግል መሆኑን የታዘብንበት ነው፡፡ ልክ አቶ መውሊድ ለመንዙማና ለሽርክ ተግባራት፣ ለሴትና ለወንድ ቅልቅል፣ ለጫት ቂምሀው፣ ወዘተ አመች ሜዳ እንደሆነ ሁሉ፡፡
ችግሩ ይህ ብቻ አይደለም፡፡ ከአዲስ አበባው በኋላ በአንዳንድ የክፍለ ሀገር አካባቢዎች የጎዳና ላይ ኢፍጣር ተካሂዷል፡፡ በነዚህ አካባቢዎች የተካሄደው የጎዳና ላይ ኢፍጣር በየአደባባዩና በየቦታው እንዲቀመጡ በተደረጉ የተለያዩ ስእላ ስእሎችና ቅርፃ ቅርፆች እንዲታጀብ የተደረገ መሆኑ፣ ከአዲስ አበባው ለየት ያደርገዋል፡፡ ለምሳሌ አላባ የሚባለው አካባቢ ግዙፍ የሆነ የካእባን ቅርፅ አቁመው (በአራት ማእዘን ቅርፅ የሰሩትን ነገር የካእባን ስእል ለጥፈው) ነው ኢፍጣር ያካሄዱት፡፡


📌ተከታታይ ወቅታዊ ደርስ

📚 مجالس شهر رمضان

✏️لفضيلة الشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله"

▶️  "ደርስ  ቁጥር  37
  
🎙በ አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ


pdf ለማገኘት ከታች ሊንኩን ይጫኑ
https://t.me/alfarukmedrasa/366

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


📌ተከታታይ ወቅታዊ ደርስ

📚 مجالس شهر رمضان

✏️لفضيلة الشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله"

▶️  "ደርስ  ቁጥር  36
  
🎙በ አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ


pdf ለማገኘት ከታች ሊንኩን ይጫኑ
https://t.me/alfarukmedrasa/366

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


📌ተከታታይ ወቅታዊ ደርስ

📚 مجالس شهر رمضان

✏️لفضيلة الشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله"

▶️  "ደርስ  ቁጥር  35
  
🎙በ አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ


pdf ለማገኘት ከታች ሊንኩን ይጫኑ
https://t.me/alfarukmedrasa/366

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


📌ተከታታይ ወቅታዊ ደርስ

📚 مجالس شهر رمضان

✏️لفضيلة الشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله"

▶️  "ደርስ  ቁጥር  34
  
🎙በ አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ


pdf ለማገኘት ከታች ሊንኩን ይጫኑ
https://t.me/alfarukmedrasa/366

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


ኢብኑ ሙነወር እነማንን ይሆን መሻይኽ እና ዱዓት በማለት የሰየመው?

መልስ" ስብሰባው ላይ የታደሙትን ።

እነማን ታደሙ?

መልስ ከታደሙት ለናሙና
ኢብራሂም ቱፋ፣ሙሀመድ ሀሚድን፣አብዱል ከሪም በድረዲን፣አህመዲን ጀበል፣አቡ በክር አህመድ፣ሀሚድ ሙሳ እና መሰሎቻቸው

ኢብኑ ሙነወር ሆይ በመጀመሪያ ሊታውቅ የሚገባው የመጅሊስ መዋቅር ከየመዝሀቡ ከየጦሪቃው ነው! አብዱ ልከሪም በድረዲን እንዳፀደቀው ።

ከየጦሪቃው የሚለው ይሰመርበት የሱፍያ ጦሪቃ ለማለት ነው።

ሀገራችን ላይ ከሚገኙት ጦሪቃዎች፦ ቲጃኒያ፣ቃድሪያ፣ሰማንያ፣ነቀሽበንዲያ ይገኙበታል።በዚህ መልኩ መጅሊስን ካዋቀሩ ሰዎች ምን ይጠበቃል?

ኢብኑ ሙነወር ሆይ ካስታወስክ
ከመካከላቸሁ እነዚህን ሰዎች ሸይኽ አልላቸውም ማለቱ የቆየ ትዝታችን ነው።

ዛሬ ምን ተገኘ መሻይኽ ዱዓት ለማለት የደፈርከው?
ሟምታቹሀል ሲባል በመረጃ ነው።

ለማንኛውም እነ ኢብኑ ሙነወር እንኳን ሰለሰቢል መስጂድ አይደለም የትም ቢጋበዙ አይግረማቹህ!!!

✒️አቡ ፊርደውስ
https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


📌ተከታታይ ወቅታዊ ደርስ

📚 مجالس شهر رمضان

✏️لفضيلة الشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله"

▶️  "ደርስ  ቁጥር  33
  
🎙በ አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ


pdf ለማገኘት ከታች ሊንኩን ይጫኑ
https://t.me/alfarukmedrasa/366

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed




📌ተከታታይ ወቅታዊ ደርስ

📚 مجالس شهر رمضان

✏️لفضيلة الشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله"

▶️  "ደርስ  ቁጥር  32
  
🎙በ አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ


pdf ለማገኘት ከታች ሊንኩን ይጫኑ
https://t.me/alfarukmedrasa/366

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


📌ጫት እና ኢብራሂም ቱፋ

➡️እንግዲህ እነዚህ ናቸው እራሳቸውን የኢትዮ ሙስሊሞች መሪ አድርገው የሰየሙት!!

➡️እነዚህን ሰዎች መሻይኽ ዱዓት ለማለት የሚዳዳቸው በሰለፍያ ስም ነጋዴ የሆኑ የኢብኑ መስኡድ ሰዎች እና የነሱ አጋፋሪ የሆነው ኢብኑ ሙነወር እና መሰሎቻቸው በጣም ይገርማሉ ያሳዝናሉም!!

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


📌ተከታታይ ወቅታዊ ደርስ

📚 مجالس شهر رمضان

✏️لفضيلة الشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله"

▶️  "ደርስ  ቁጥር  31
  
🎙በ አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ


pdf ለማገኘት ከታች ሊንኩን ይጫኑ
https://t.me/alfarukmedrasa/366

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


📌ተከታታይ ወቅታዊ ደርስ

📚 مجالس شهر رمضان

✏️لفضيلة الشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله"

▶️  "ደርስ  ቁጥር  30
  
🎙በ አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ


pdf ለማገኘት ከታች ሊንኩን ይጫኑ
https://t.me/alfarukmedrasa/366

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


Forward from: Shek Abdul Hamid Al latami
👉   አስደሳች ዜና ለጡላበል ዒልሞች

  ውድ የአል ኢስላሕ ቤተሰቦቻችን በአላህ ፈቃድ ከፊታችን እሮብ መጋቢት12/2016 እስከ ቅዳሜ 14/2016 ድረስ የሚቆይ የኪታብ ቂራኣት ኮርስ ተዘጋጅቶላችኋል ።

   የኪታቡ አይነት : – ኡሱሉ አስሱናህ
     أصول السنة  للإمام أحمد

   ኮርሱ የሚሰጠው :–  በተወዳሹ ሸይኻችን 
                              ሸይኽ ዐ/ሐሚድ ይሆናል

    ኮርሱ የሚሰጥበት ሳአት : –
                          በተጠቀሱት ቀናት ከዐስር ሶላት በኋላ ቀጥታ ተጀምሮ 12 : 00  ያበቃል
    
         በመሆኑም ጣሊበል ዒልሞች እድሉ  እንዳያመልጣችሁ ተጠቀሙበት እንላለን ።

    የአል ኢስላሕ ኻዲም ወንድሞች ።
https://t.me/abdulham/2252


📌ተከታታይ ወቅታዊ ደርስ

📚 مجالس شهر رمضان

✏️لفضيلة الشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله"

▶️  "ደርስ  ቁጥር  29
  
🎙በ አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ


pdf ለማገኘት ከታች ሊንኩን ይጫኑ
https://t.me/alfarukmedrasa/366

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


📌ተከታታይ ወቅታዊ ደርስ

📚 مجالس شهر رمضان

✏️لفضيلة الشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله"

▶️  "ደርስ  ቁጥር  28
  
🎙በ አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ


pdf ለማገኘት ከታች ሊንኩን ይጫኑ
https://t.me/alfarukmedrasa/366

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed

20 last posts shown.