በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: not specified


فوائد : أبي سيبويه نور بن صاديق
@Abu_babelheyr_bin_Sadik
https://t.me/+Se4xqUVr3TtG4W9L

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
not specified
Statistics
Posts filter


በአዲስ አበባ በርካታ አካባቢዎች መጠነኛ የመሬት መንቀጥቀጥ መስተዋሉን ከነዋሪዎች ሰምተናል። የከተማዋ ነዋሪዎች እንደ ኤክስ እና ፌስቡክ ባሉ ትስስር መድረኮች ባጋሯቸው መረጃዎችም መጠነኛ የመሬት መንቀጥቀጥ በሲኤምሲ፣ ጀሞ፣ ቤላ፣ ቴዎድሮስ አደባባይ፣ አብዮት አደባባይ እና ገርጂ አካባቢዎች ተስተውሏል። ይህንኑ ተከትሎ ነዋሪዎች ከቤታቸው ውጪ ቆመው ታይተዋል።

ካፒታል ጋዜጣ ከአዲስ አበባ ተጨማሪ በአዳማ ከተማ መጠነኛ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን ከነዋሪዎች ሰምቻለሁ ብሏል።

በከተሞቹ የተስተዋለውን የመሬት መንቀጥቀጥ እስካሁን ድረስ በሚመለከተው አካል ማብራሪያ አልተሰጠበትም።


ወደ ኦሮምኛ የተቀየረው በሬቻ ዙሪያ የተፃፈው መልእክት
Aadaa Recha ykn waaqeffannaa ormaa

       Namoonni baay'een Recha Baal Uummanni Oromoo uumaa isaa itti galateeffatudha jedhu.  Haala kanaan Muslimni fi Kiristaannis baay'ee isa kabaju.
      Muslimoonni baay’een, warri Towhiida hubanneerra jedhan illee, Ba’aala kana kabajuun kan mul’atan kanaafi jedheen yaada.  Haala kamiinuu yoo ta’e, gocha warra Ba’aaliif walitti qabaman raawwatan ilaaluun hundee isaa beekuun ni danda’ama.
     Hojiiwwan Ba’aal kana irratti raawwataman keessaa muraasni muka mallattoo Abaa Gedaa ta’e dibachuu, fakkii kaasuu, naannoo isaatti sujuuduu, harka diriirsee kadhachuu, laga cinaa sujuuduu, marga laga keessaa cuuphuu fi mataa namaa facaasuu fi kkf.
        Gochoonni kunniin dinqisiifannaa uumaa ulaagaa kamiin?  Tarii uumaan koo muka ta'uu isaa amana malee.  Muslimni Rabbiin malee gabbaramaan biraa akka hin jirre ragaa isaa kenne akkamitti waaqeffannaa waaqa tolfamaa gosa kanaatti bobba’a?
       Islaamummaan Rabbiin uumaa waan hundaa, qindeessaa uumama, kan bifa hin qabne, kan dhaloota hin qabne, kan hin dhalanne, kan maqaa fi amaloota babbareedaa kan qabu, kan Waaqa tokkicha gabbaramuu qabu ta’uu isaa barsiisa.  Gosoonni ibaadaa amantoonni Rabbiin ittiin gabbaran Fard fi Sunnaa (dirqama fi fedhii) akka ta’an murteesse.
      Ergamaan Rabbii gosootni ibaadaa nuti Rabbiif gad of bulchine odeeffannoo qofa irratti kan daangeffaman ta’uu ibsuun, namni karaa ani hin ajajneen Rabbiif gadi bu’e Rabbiin biratti fudhatama hin qabu jechuun, qajeelfama guddaa lafa kaa’e .
        Gosoota ibaadaa kan Rabbii qofa ta’an kan akka sujuuda, salaata, duaa (nagaa, jaalala, rooba, fayyaa, barakaa, milkaa’ina, kadhachuu) qaama Rabbiin ala ta’e irraa barbaaduun malaaykaa, nabiyyi, malaaykaa, jinni, adbar, tulluu, . gaaddisa, muka, dhagaa fi kkf Qur’aana fi Hadiisaan deggersa kennee ibsanii gocha shirkii Islaamummaa irraa nama fudhatu ta’uu fi Rabbiin hin araarama.
       Kanaafuu, Muslimoonni Recha, bakka hojiiwwan armaan olitti ibsaman kun itti raawwataman akkamitti kabaju?  Akkamitti mukaaf jilbeenfatanii irbaata dhiheessuun rakkoo isaanii itti himanii gargaarsa gaafachuun aadaa ta’uu danda’a?  Fayyisaa barbaacha lagatti jilbeenfatanii bishaan keessaa facaasuun akkamitti aadaa ta’uu danda’a?   Yoo akkas ta’e aadaa walta’iinsaa fi kufrii ta’uu danda’a.  Islaamummaan jaalalli akkanaa kun Uumaa osoo hin taane sheyxaana gabbaruu akka ta'e barsiisa, Muslimoonni immoo maatii keessan akka bankrupt hin goone of eeggadhaa!!!

Munqul
https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik


👉 ሬቻ ባህል ወይስ ባእድ አምልኮ

      አብዛኞች ሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ፈጣሪውን የሚያመሰግንበት ባአል ነው ይላሉ ። በዚህም ሙስሊሙም ክርስቲያኑም እንዲያከብረው ብዙ ይወተውታሉ ።
     ለዚህም ይመስለኛል አብዛኛዎች ሙስሊሞች እንደውም ተውሒድን ተረድተናል የሚሉትም ጭምር ይህን ባአል ሲያከብሩ የሚታዩት ። ለማንኛውም ለባአሉ የሚሰባሰቡ አካላት የሚፈፅሙትን ተግባር በማየት ምንነቱን ማወቅ ይቻላል ።
    በዚህ ባአል ላይ ከሚፈፀሙ ተግባራት ውስጥ የአባ ገዳ ምልክት የሆነውን ዛፍ ቅቤ መቀባት ፣ መሳለም ፣ አጠገቡ ደርሶ ስጁድ መውረድ ፣ እጅ ዘርግቶ መለመን እንዲሁም ወንዝ አጠገብ ስጁድ መውረድ ፣ በሳር ከወንዙ ነክሮ በራስ ላይ መርጨትና የመሳሰሉ ተግባራቶች ይገኙበታል ።
       እነዚህ ተግባራት በየትኛው መመዘኛ ነው የፈጣሪ ማመስገኛ የሚሆኑት ? ምናልባት ፈጣሪዬ እንጨት ነው ብሎ የሚያምን ካልሆነ በስተቀር ። እንዴት አንድ ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ ሌላ አምላክ የለም ብሎ የምስክርነት ቃሉን የሰጠ ሙስሊም በእንደዚህ አይነት የባእድ አምልኮ ውስጥ ይዘፈቃል ?
      እስልምና አላህ ማለት ሁሉን የፈጠረ ፣ የፍጥረተ ዐለሙ አስተናባሪ የሆነ ፣ አምሳያ የሌለው ፣ ያልወለደ ፣ ያልተወለደ ፣ ያማሩ ስምና ባህሪይ ያሉት ፣ በአምልኮት ብቸኛ የሆነ አምላክ እንደሆነ ነው የሚያስተምረው ። አማኞች አላህን የሚገዙባቸው የአምልኮ አይነቶች ፈርድና ሱና ( ግዴታና በፈቃደኝነት የሚሰሩ ) ብሎ ደንግጓል ።
     የአላህ መልእክተኛ እኔ ባላዘዝኩት መልኩ አላህን የተገዛ ሰው ስራው ተመላሽ ነው አላህ ዘንድ ተቀባይነት የለውም ብለው አላህን የምንገዛባቸው የአምልኮ አይነቶች በመረጃ ላይ የተገደቡ መሆናቸውን ገልፀው ትልቅ መርህ አስቀምጠዋል ።
       ለአላህ ብቻ የሚገቡ የአምልኮ አይነቶች እንደ ስጁድ ፣ ስለት ፣ ዱዓእ ( ሰላምን ፣ ፍቅርን ፣ ዝናብን ፣ ጤናን ፣ በረከትን ፣ ስኬትን ፣ መለመንን)  ከአላህ ውጪ ካለ አካል ከመላኢካም ፣ ከነብይም ፣ ከወልይም ፣ ከጅንም ፣ ከአድባርም ፣ ከቆሌም ፣ ከጨሌም ፣ ከእንጨትም ፣ ከድንጋይም … ወዘተ መፈለግ ከእስልምና የሚያወጣ የሽርክ ተግባርና አላህ የማይምረው መሆኑን ቁርኣንና ሐዲስ አፅኖት ሰጥቶ ገልፆታል ።
      ታዲያ እንዴት ከላይ የተጠቀሱት ተግባራት የሚከናወኑበትን ሬቻ ሙስሊሞች ያከብሩታል ? እንዴትስ ለእንጨት መስገድና ቁርባን እያቀረቡ ችግራቸውን ነግረው ፈረጀት መጠየቅ ባህል ሊሆን ይችላል ? ለወንዝ እየሰገዱ ፈውስ ፍለጋ ከውሀው መረጨት እንዴት ከአምኮትነት ወጥቶ ባህል ይሆናል ?  ከሆነም የሽርክና የኩፍር ባህል ነው ሊሆን የሚችለው ። ኢስላም የዚህ አይነቱን አምኮ ፈጣሪን ሳይሆን ሸይጣንን ማምለክ እንደ ሆነ ነው የሚያስተምረውና ሙስሊሞች አኼራችሁን እንዳትከስሩ ተጠንቀቁ !!! ።   
Mnqul
https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik


‍ ኢሬቻ ብቻ ለምን❓❓

👉እየሱስም፣
👉ሙሐመድም፣
   👉መርየምም፣
    👉ሼሆችም፣
       👉ኢሬቻም
ያመለከ; ሁሉም የእሳት🔥 ነው።

አላህ በተከበረው ንግግሩ እንዲህ ይላል፦
📖{إِنَّ اللَّهَ لَا يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بِهِ وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَلِكَ لِمَن يَشَاءُ وَمَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدِ افْتَرَى إِثْمًا عَظِيمًا}
{አላህ በእሱ ማጋራትን (በፍጹም) አይምርም። ከዚህ ሌላ (በታች) ያለውን ለፈለገው ይምራል። በአላህ ላይ ያጋራ ሰው በእርግጥም ትልቅ ሀጢኣትን ቀጠፈ}
      [አል_ኒሳእ:48]

በሌላም አንቀፅ፦
📖 {إِنَّ الَّذِينَ كَفَرُوا مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ وَالْمُشْرِكِينَ فِي نَارِ جَهَنَّمَ خَالِدِينَ فِيهَا أُولَئِكَ هُمْ شَرُّ الْبَرِيَّةِ}
{እነዝያ ከመጽሀፍ ባልተቤቶች ሆነው የካዱት, አጋሪዎችም በጀሀነም እሳት ዘውታሪዎች ናቸው። እነዝያ እነርሱ ከፍጥረት ሁሉ ክፉዎች ናቸው}
  [አል_በይና:6]

🔥ኩፍር (ክህደት) ማለት፦
በአላህ ላይ ሙሉ ለሙሉ ክዶ ከአላህ ውጪ ያለን ነገር መገዛት ነው።
🔥ሽርክ (ማጋራት) ማለት፦
ለአላህ ብቻ የሚገባውን የሆነ አምልኮ ላይ ከአላህ ጋ ሌላን ተጋሪ ማድረግ ነው።

ኩፍር እና ሽርክ በስያሜ ይለያዩ እንጂ ፍርዳቸው ግን አንድ ነው። ከሀዲውም፤ ሙሽሪኩም በጀሀነም ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው።

አንድ ሰው የአላህ ባሪያ (ሙስሊም) ሊሆን የሚችለው አላህን በብቸኝነቱ ካመለከ ብቻና ብቻ ነው። ለዚህም ነው አላህ የፈጠረን።

📖 {وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ}
{ሰውንም ይሁን አጋንንት እኔን በብቸኝነት እንዲያመልኩኝ እንጂ አልፈጠርኳቸውም}

አላህ በብቸኝነት እንዲመለክ ነው የፈጠረው። ብቸኝነቱን የሚቃረን ከሆነ ከማንም ምንም አይቀበልም።

📖 {وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا}
{አላህን ተገዙት፤ በእሱ ላይ ምንም አታጋሩ}

👉ብቻውን እንድናመልከው አዘዘን‼️
👉ምንም ነገር እንዳናጋራበት ከለከለን‼️

የተጠቀሱ በሆኑትም ይሁን በመሰል አንቀፆች መረዳት የምንችለው፦
🔹አንድ ሰው በአላህ ላይ ምንም ነገር ተጋሪ ካደረገ ጀሀነም ከመውረድ የሚከለክለው ነገር የለም።

👆በዚህም መሰረት፦
ኢሬቻንም የሚያመልክ፣
ኢየሱስንም የሚያመልክ፣
ሙሐመድንም የሚያመልክ፣
መርየምንም የሚያመልክ፣
መስቀልም የሚያመልክ፣
ሼሆችም የሚያመልክ፣
ሸይጣንም የሚያመልክ፣
ድንጋይም የሚያመልክ፣
አይጥም የሚያመልክ፣
መላኢካም የሚያመልክ
ከአላህ ውጪ ምንንም የሚያመልክ👇
🔥ሁላቸውም የጀሀነም መቀጣጠያዎች ናቸው።

"ገብርኤል ጠብቀኝ" ያለም ይሁን "ሙሐመድ ድረሱልኝ" ያለ፣
"መስቀል ያድናል" ያለም ይሁን "ኢሬቻ ያድናል" ያለ
ሁላቸውም የጀሀነም ዘውታሪዎች ናቸው።

እስልምና (ተውሒድ) የሚመዘነው
👉አላህ በብቸኝነት አምልኳል❓
በሚል እንጂ
❌ከአላህ ጋ ማንን አምልኳል❓
በሚል አይደለም።

ይህንን ሁሉ ግልፅ የሚያደርግ አንድ የረሱል ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ሐዲስ እንይ፦

📚”والذي نفس محمد بيده، لا يسمع بي أحد من هذه الأمة يهودي، ولا نصراني، ثم يموت ولم يؤمن بالذي أرسلت به، إلا كان من أصحاب النار“
“ያ የሙሐመድ ነፍስ በእጁ በሆነችው (አላህ) እምላለሁ;
ከዚህ ህዝብ በእኔ መላክ የሰማ አንድ የሁዲም ይሁን ክርስቲያን አይኖርም; ከዝያም በመልእክተኝነቴ ሳያምንብኝ ሊሞት; ከእሳት ሰዎች ቢሆን እንጂ”

የኢሬቻ ቦታ ሄዶ ለአላህ የሚሰጠውን አምልኮ ለሌላ የሚፈፅም የሆነ ሰው፧
🔥ከእሳት ሰዎች ነው።
ቤተ ክርስቲያን ሄዶ ለአላህ የሚሰጠውን አምልኮ ለሌላ የሚፈፅም ከሆነ፦
🔥ከእሳት ሰዎች ነው።
  የትም ይሂድ የትም ይሂድ ለአላህ ብቻ የሚገባውን አምልኮ ለሌላ አካል የሚሰጥ ወይም የሚያጋራ ከሆነ ይህ ሰው፦
🔥ከእሳት ሰዎች ነው።

ታድያ ጉዳዩ እንዲህ ከሆነ
ይህ ሁሉ ኢሬቻ የሚያወግዘው ህዝብ ራሱ ያለበትን እምነት እንዴት መፈተሽ ተሳነው❓❓❓
ኢሬቻ እንኳንም አወገዙ። የማውገዝም ግዴታ አለባቸው‼️ ግን
"እየሱስ ያድናል, እመቤቴ ድረሽልኝ" እያሉ
"ኢሬቻ የባዕድ አምልኮ ነው" ሲሉ በጣም ስለ ሚገርሙኝ ነው።

በጣም የሚገርመኝ👇
ሙስሊም እና ክርስቲያን አብረው ሆነው ኢሬቻን "የባዕድ አምልኮ" እያሉ ያወግዛሉ።
እሰይ!! እንኳንም አወገዛችሁ‼️
በዝያው ግን ክርስትናም ለምን አታወግዙም❓❓❓

እንደው ክርስቲያን ለክርስቲያን ቢሆኑ እኮ አይገርምም። "ስለ ተቃረናቸው ነው" ይባላል።
ሙስሊሙ ግን ከአንድ ከሀዲ ጋ ሆኖ ሌላ ከሀዲ ላይ ሲያወግዙ ያስገርማሉ።


⛔ጥብቅ ማሳሰቢያ‼️
1ኛ, ለክርስቲያኖች👇
ኢሬቻን ለምን አወገዛችሁ? አይደለም።
👉ኢሬቻን እንደ አወገዛችሁ; የእናንተም እምነት እንደ ኢሬቻ ለጀሀነም ማገዶነት የሚማግድ ነውና ቆም ብላችሁ አስቡ።

2ኛ, ለሙስሊሞች👇
ከክርስቲያኖች ጋ ሆናችሁ ኢሬቻን ስታወግዙ "ኢሬቻ ለጀሀነም የሚዳርግ፤ ክርስትና ግን ችግር የሌለው እምነት ነው" የሚል ግንዛቤ እንዳቲዙ እንዳታሲዙም ታስፈራላችሁና ጠንቀቅ ብላችሁ ሁሉንም ክህደትና ሽርክ አውግዙ።

3ኛ, ለሁሉም አንባቢያን👇
ከላይ "የእሳት ሰዎች ናቸው" የተባሉት በዚህ ተግባራቸው ፀንተው ከሞቱ ነው።
ተፀፅተው ወደ አላህ ከተመለሱና እስልምናን ከተቀበሉ ግን አላህ ያለፈውን ወንጀላቸው ምሮላቸው ጀነት ሊለግሳቸው ቃል ገብቶላቸዋል።

🤲አላህ በእስልምና አኑሮ በእስልምና ይግደለን‼️




منقول


'
ሙስሊም ሆናችሁ ኢሬቻ ልታከብሩ የሄዳችሁ ሰዎች ስትመለሱ ቀጥታ ወደ መስጅድ ገብታችሁ ከመስገዳችሁ በፊት #ሸሃዳ ያዙ...ገላችሁንም ታጠቡ ‼️

ታላቁ ዓሊም ሙፍቲ ሸይኽ አደም ቱላ (ረሒመሁሙላህ)


ችግርህን ብቻ ለመናገር ወደ ሃይማኖት ቦታ ትሄዳለህ ደስታህን ለመግለጽ ጭፈራ ቤት ትገባለህ ለዚህኮ ነው ገነት የመግባትህ እድልህ የጠበበው...✍

#ሮቨርት_ሙጋቤ

https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik


ምን የተካሄደ ነው!?


"ኢሬቻ ባህል እንጂ ሃይማኖት አይደለም" የሚሉ ሙስሊሞችን ማየት በጣም ልብ የሚያደማ ነው❗️🔥

🩸ሙስሊም ወንድምና እህቶቸ ሆይ❗️ የብሄር አጀንዳ አቅላችንን አስቶ ጀሃነም እንዳይከተን እንጠንቀቅ። አላህን እንፍራ።!!

መስቀልን የምንቃወመው የአማራ ስለሆነ አይደለም።የኩፍር በአል ስለሆነ እንጂ።!

ኢሬቻ የኦሮሞ ስለሆነ በተለየ አይን አናየውም። የኩፍር ቡላና ዳለቻ የለውም። ሁሉም ኩፍር ነው። ሁሉም የጣኦት አምልኮ ነው። ሁሉም ተውሒድን በጥብቅ ከሚያስተምረው ኢስላም ጋር ፈፅሞ የሚፃረር ነው። ሁለቱም ከኢስላም ጠርጎ የሚያስወጣ የለየት ክህደት ነው።
ዛሬ የብሄር አጀንዳ እራሱን የቻለ ጣኦት ሆኗል። ሰዎች ለብሄር ሲሉ ካፊርን ይወዳሉ። ሙስሊምን ይጠላሉ። ለብሄር ሲሉ ለመስቀል፣ ለኢሬቻ ወግነው ይሟገታሉ። የኩፍር በአል ያከብራሉ።
የሚያሳፍረው ሸይኾችና ዱዓቶች ጭምር በዘረኝነት መለከፋቸው ነው። እስኪ የመስጂድ ኢማም ሆኖ፣ ጥምጣም ጠምጥሞ የኦርቶዶክስ ሰልፍ የሚያደምቅ፣ በዘራቸው የተነሳ ሙስሊም ትግሬዎችን ጭምር የሚያጥላላ፣ ለኢሬቻ "የእንኳን አደረሳችሁ" መልእክት የሚያስተላልፍን ልክፍተኛ አስቡ። ዘረኝነት አደዛዥ እፅ ነው።❗️ በዚህ በሽታ የተለከፈ ሰው እይታው ጠበብ ነው። አርቆ ማሰብ አይችልም። ይህንን ሀሺሽ፣ ይህንን ጣኦት አጥብቀን ካልተዋጋነው ብዙ ነገር ያሳጣናል።

🩸ሁላችንም ሼር እናድርገው ሼር ሼር ሼር❗️
Copy  pest

abumaherasalafi


እኛ ሙስሊሞች
⭕️ የአማራ ባህል
⭕️የኦሮሞ ባህል
⭕️የትግሬ ባህል
⭕️የደበቡብ ባህል

ብሎ ሸውዶ ሀይማኖታችንን ገደል ከሚከት ማህበራዊ ቡድናዊ ጎሳዊ በአላት ልንጠነቀቅ ይገባልል።

አሸንድዬም ቢሆን እሬቻ መስከረም አንድም ቢሆን ሌላው አይመለከተንም አይመለከተንም።


እውን በአሏህ ገመድ ከተሳሰርክ የዘረኝነትን ገመድ በጣጥሰህ እሳት ውስጥ ክተተው።


ሙእሚን ለዘመናት በተቅዋና ደግነት የገነባው ቤቱ በኀጢአት ወረራ ሲፈርስበት አይቶ በቁጭት ቢያለቅስ ምኑ ይገርማል ።

አይገርምም ወላሂ።

እየወደቃችሁ እየተነሳችሁ ኑሩ እንጂ አደራችሁን የኃጢአትን ምቾትና ሙቀት አትላመዱ...✍
🇪🇹🇸🇦🇪🇹🇸🇦




✅በወጣትነቱ እውቀት ያመለጠው
ሞቷል እና ሰላተል ጀናዛ ስገዱበት።

( ኢማሙ አሽ-ሻፊዕይ) ረሂመሁሏህ


ኢማሙ_አሕመድ_ኢብኑ_ሐርብ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : -

«አሏህን ለሀምሳ አመታት ያክል ተገዝቼዋለሁ። ሶስት ነገራቶችን እርግፍ አድርጌ በመተዌ ምክንያት እንጅ የዒባዳን ጥፍጥና ማግኘት አልቻልኩም ነበር:-
❶ የሰዎችን ውዴታ መፈልግን ስተው ሐቅን መናገር ቻልኩ፣
❷ አመፀኞችን መጎዳኘት ስተው ደጋጎችን መጎዳኘት ቻልኩ፣
❸ የዲንያን ጥፍጥናዋን ስተው የአኼራ ጥፍጥናን ማገኘት ቻልኩ።»

📚 ۞ سير أعلام النبلاء【11/34】۞


قـال الحسن رحمه الله :

كان أهل الجاهليـة إذا
خطب الـرجل المـرأة قَالُوا:
مـا #حسبـه؟ وَمـا #حسبـها؟ 
• فلمـا جـاء الإسـلام قـالُوا:
  مـا #دينـه؟ ومـا #دينـها ؟
• وأنـتم اليـوم تقولـون:
  مـا #مالـه؟ ومـا #مالهـا؟

- بَهْجَةُ المَجَالِسِ  (١٨١/ ١)
  
   በጃሂሊያ ጊዜ አንድ ሰው ሚስት ሲያጭ ስለ ዘሩና ስለሷ ዘር ነበረ ሚጠይቁት
   እስልምና ከመጣ ቡኋላ ዲኑ እንዴት ነው ዲኗ እንዴት ነው ብለው መጠየቅ ጀመሩ
   እናንተ ግን ዛሬ ላይ ስንት አለው ስንት አላት ትላላቹ

    ሀሰን አል በስሪ ረሂመሁላህ
https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik


#ግጥም
ዛሬማ ምን አለ ባይሰግዱ ባይፆሙ፣
ይቸግራል እንጂ አላህ ፊት ሲቆሙ።

ዛሬማ ምን አለ ቢጠጡ ቢሰክሩ፣
ይቸግራል እንጂ ሙተው ሲቀበሩ

ዛሬማ ማን አለ የሚያጋልጥህ፣
ከቀብር ስትገባ ይታያል ጉድህ።

ዛሬማ ማን አለ የሚያጋልጥሽ፣
ከቀብር ስትገቢ ይታያል ጉድሽ።

#ሸይኽ #ሙሐመድ #ወሌ አሕመድ ረሒመሁላህ
  


  ህይወት..... !!

ህይወት ማለት አሁን የምንኖራት እያንዳንዷ ሰከንድ ነች!!

ያወቅነውን መልካም ነገር የምንሰራበት ሌላ ህይወት የለንም።

እያንዳንዷ ሰከንድ ላይ የምንሰራት ሁሉ  ትመዘገባለች!

በዚች አጭር ህይወታችን  ላይ ከኛ የሚመነጨው እንቅስቃሴ በሙሉ አምስት ⁽⁽❺⁾⁾ የሸሪዓ ብይኖች ይጠብቁታል።
         ◎እነሱም፦
❶⁾⁾ ግዴታ ❷⁾⁾ የተከለከለ፣
❸⁾⁾ የሚጠላ፣ ❹⁾⁾ የተወደደና
❺⁾⁾የሚፈቀድ ከመሆን አይወገድም!

◉👉🏻ስትፈልግ ተኛ፣ ተቀመጥ፣ ተጫወት፣ዝም በል፣ሩጥ፣ ዝለል፣ ተሳደብ፣ ስገድ፣ አንብብ፣ ቦጭቅ፣ ፁም፣ ዘከር፣ ሂድ፣ ተመለስ፣ ሰድቅ፣ ዞልም፣አልቅስ፣ ሳቅ፣ ብላ፣ ጠጣ፣  አግባ፣ አታግባ .............. እያንዳንዱ እንቅስቃሴህ በሸሪዓዊ ሚዛን እነዚህ አምስት ብይኖች ይጠብቁታል!!! 

@Abu_babelheyr_bin_Sadik
     


⛔️የጥንቃቄ መልእዕክት🛑

ኢትዮ ቴሌኮም ነፃ ዳታ ለሁሉም *አሮጌ ሲም ካርድ* እያቀረበ ነው።

✅6 ወር የቆየ ሲም - 10 ጊባ
✅1 አመት እና ከዚያ በላይ - 20GB
✅5 አመት እና ከዚያ በላይ - 50GB

አሁኑኑ ፍጠን እና የኢትዮ ቴሌኮም ሲም ካርድዎ ለዚህ አቅርቦት ብቁ መሆኑን ያረጋግጡ።
*እዚህ ጠቅ ያድርጉ ❌

ሊንኩ አንስቼዋለሁ ያው አንዴ ልየው ብላችሁ እንዳትነኩት ስል

እንደዚህ የሚል ከየትኛውም ሰው /ቻናል/ግሩፕ
ቢላክላችሁ ሊንኩን ተጭናችሁ እንዳትገቡ
ሙሉ በሙሉ የሳይበር ጥቃት ነው ስልካችሁን
ሙሉ ለሙሉ ሊጠለፍ ስለሚችል ጥንቃቄ አድርጉ

በአስቸኳይ ሼር በማድረግ አሰራጩት


ተጠቀሙባት‼
===========
✍ በዕለተ ጁሙዓህ ከዐስር በኋላ እስከ መጝሪብ ድረስ ዱዓእ ተቀባይ የሚሆንባት አንድት ልዩ ወቅት አለች። አንድ ባሪያ አላህን ከልቡ ከጠየቀው፤ ያቺኑ የሰጠው ቢሆን እንጂ ዱዓእ የማይመለስባት ወቅት።


ውዱ ነቢይ እንዲህ ብለዋል፦

(يَوْمُ الجُمُعة ثِنْتَا عَشْرَةَ سَاعَةً ، لاَ يُوجَد فِيهَا عَبْدٌ مُسْلِمٌ يَسْأَلُ الله شَيْئاً إِلاَّ آتَاهُ إِيَّاهُ ، فَالْتَمِسُوهَا آخِرَ سَاعَةٍ بَعْدَ العَصْر)
رواه أبو داود (1048) والنسائي (1389) ، وصححه الألباني في " صحيح أبي داود " ، والنووي في "المجموع" (4 / 471) .


- ጥርጣሬያችን ወንጀል እንዳይሆን መጠንቀቅ ያስፈልጋል። በተለይ በዚህ ዘመን።
- ሰው በቀላል መወነጃጀል ያበዛበት ዘመን ነው።
- በቀላል አንዱ ሌላውን የሚከስበት ዘመን ነው።
- አላህን መፍራት የሳሳበት ጊዜ ነው።
- አብዛኛው የምናየው ኺላፍ መስአላ አይደለም።

- ስሜት ነው።
- ምቀኝነት ነው።
- ቅናት ነው።
- ክፋት ነው።
- መታወቅ መፈለግ ነው።
منقول


አላህ(ሱ ወ) የሱረቱ ዩሱፍ መጀመሪያ ላይ ትረካውን ሲጀምር :–
نَحْنُ نَقُصُّ عَلَيْكَ أَحْسَنَ الْقَصَصِ
መልካም ዜናዎችን በአንተ ላይ እንተርክልሃለን፡፡ (ዩሱፍ 3) ይለናል ...እስቲ ለትንሽ ደቂቃዎች በዩሱፍ ቦታ እራሳችንን እናስቀምጥና  እናስበው
•አባትህ በጣም እንዲወድህ ትፈልጋለህ ?መልስህ አዎ ከሆነ የዩሱፍ በአባቱ መወደድ ግን ጉድጓድ ውስጥ የመጣሉ ምክኒያት ሆኖታል...
•ጉድጓድ ውስጥ መጣልን ትፈልጋለህ ?መልስህ አይ ከሆነ የዩሱፍ ጉድጓድ ውስጥ መጣል ግን ለሌላ ታሪክ ጅማሮ ሆኖታል የንጉሱ አገልጋይ ቤት የመግቢያ ሰበብ ...
•የሚመችህ ቦታ የአባትህን ምትክ አግኝተህ በተድላና በምቾት ማደግ ትፈልጋለህ አዎ ከሆነ መልስህ የዩሱፍ መመቻቸት እና ድሎት ውስጥ መገኘት ግን የእስር ቤት የመግቢያ ሰበብ ሆኖታል
•እስር ቤት ገብተህ ለዘመናት ተረስተህ መኖርን ትፈልጋለህ ?መልስህ እርግጠኛ ነኝ አይ አልፈልግም ነው ...ታውቃለህ ግን የዩሱፍ እስር ቤት ውስጥ መጣል ለንግስናው ሰበብ እንደሆነ ...
★ይሄ ሁሉ የጌታችን አላሁ (ሱ ወ) ጉዳዮችን የማስተናበር መንገድ ነው። አላህ የአንተን ጉዳይ ለማቃናት ሁኔታዎች አይገድቡትም ....
አሊሞች ይናገራሉ "ሱረቱ ዩሱፍን አብዝቶ የሚቀራ አላህ ከልቡ ላይ ሀዘኑና ጭንቀቱን ያስወግድለታል "
لَقَدْ كَانَ فِي قَصَصِهِمْ عِبْرَةٌ لِّأُولِي الْأَلْبَابِ
በታሪካቸው ውስጥ ለአእምሮ ባለቤቶች በእርግጥ መገሰጫ ነበረ፡፡(ዩሱፍ 111)
አብሽር የኔ መልካም!
የተባረከ ጁምዓ ይሁንልን!

Adnan yesofi


አሁን ላይ የቱንም ያክል ረሺ ብንሆንም
እያንዳንዷን ጥቃቅንና ዝርዝር ስራችንን የምናስታውስበትና ከዚያም እነሆ የስራ መዝገብህ ያውልህ። ራስህም አንብበው የምንባልበት ቀን ከፊታችን ይጠብቀናል።

{يَوْمَ يَتَذَكَّرُ الْإِنسَانُ مَا سَعَىٰ} [النازعات : 35]

20 last posts shown.