قَنَاةُ أَبِي هِبَةِاللهِ الأَثَرِيِّ الْحَبَشِيِّ(حسين إسماعيل )


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: not specified


ይህ ቻናል ቁርኣንና ሀድስን፣ [በሰለፎች አረዳድ] እንዲሁም የሰለፎች ንግግርና ምክሮችን እና የታማኝ የሱና ዑለማዎች አስተምሮቶች ፈታዋወች ሙሐደራዎች የሚለቀቅበት የሰለፉነ አስሷሊህ ዕምነት የሚብራራበት ቻናል ነው።
ይ ቀ ላ ቀ ሉ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
አስተያየትና እርማት ካላችሁ 👇
@Abu_Hibetillah_bot

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Statistics
Posts filter


🛑👉የሁለተኛዉ  ፕሮግራም !
   ~


🎙በኡስታዝ «አቡ ሙስሊም አል አሩሲ»

 ጀ
       መ
                ረ

ሼር በማድረግ የኸይር ሰበብ ይሁኑ !
   ↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
t.me/merkezabumussa1
t.me/merkezabumussa1




ጀመረ 🌹

ጀመረ 🌹

ጀመረ 🌹

ጀመረ🌹

ጀመረ 🌹


ያላ ጀማው ገባ ገባ በሉ

💺💺💺💺💺💺💺💺💺💺

🍿🍿🍿🍿🍿🍿🍿🍿🍿🍿


ወንድም እና እህቶች ተባበሩን!

ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት የሞተር ታርጋ መንገድ ላይ ወድቆ ጠፍቷል የሞተሩ ባለቤት ቤተሰቡን የሚያስተዳድረዉ የእለት እንጀራዉን የሚያገኝዉ በዚሁ ስለሆነ በዚህ ኑሮ ዉድነት ስራ ከፈታ ቀናቶች ስለተቆጠረ እባካችሁ ይህን ታርጋ ያገኘ ከስር በተገለጽዉ ቁጥር ያሳዉቀን

SHARE ....SHARE .....SHARE ....SHARE

0973096262
        or
0907136729


➡️ቁረአን ስንቀራ ልንላበሳቸው የሚገቡ አደቦች

🖋ክፍል አንድ

🎙በወንድማችን አቡ ሂበቲላህ ሁሰይን

t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy


👉ለዛ ለመናፍስት አድርሱልኝ አደራ‼️

ሶለዋት እያወረዳችሁ አሰራጩት ሐያ!!


ሙሀመድ ﷺ
ሙሀመድ ﷺ

👉ሙሀመድ በሚል ስም አንሸማቀቅም።

🎙በኑረዲን አል-አረብ

http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi


⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
🌱አዲስ የመሀደራ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም
🫴
𝚖𝚘𝚛𝚎

😬የእለቱ ተጋባዥ እንግዱች ▶️

✅ ኡስታዝ  ሳዳት ከማል
✅ ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
✅ ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ
✅  ሸይኽ   አወል ኬሚሴ
✅ ኡስታዝ ኸድር ኬሚሴ
✅ ኡስታዝ አቡ ሙሰሊም

😓እሁድ ማታ ከተረዊህ ሰላት በሇላ
4️⃣🔤1️⃣5️⃣


💎ፕሮግራሙ የሚካሄድበት የተሌግራም ግሩፕ⤵️
t.me/merkezabumussa1
t.me/merkezabumussa1


እውን_ቁርኣን_የአላህ_ንግግር_አይደለምን_docx_1.pdf
395.2Kb
አሰላሙ ዐለይኩም ወንድሞች እና እህቶች!
~
ይህቺ 13 ገፅ አጭር የፅሑፍ ፋይል ቁርኣን የአላህ ንግግር መሆኑን በሚያስተባብሉት አሕባሾች / አሽዐሪዮች ላይ ዙሪያ የተሰጠች ምላሽና ዳሰሳ ነች። ብዙ ሰው ይሄ የጥመት አንጃ እንዲህ አይነት ሰቅጣጭ እምነት አንደሚያራምዱ ስለማያውቅ በነሱ የተሸወደ ወገናችን ይነቃ ዘንድ ይህንን ፅሑፍ በማሰራጨት የበኩላችሁን ኃላፊነት እንድትወጡ በአላህ ስም እጠይቃችኋለሁ።
=
ኢብኑ ሙነወር
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor




ሰባተኛው ሌሊት መሆኑ ነው?!
~
ኢላሂ! ረመዷናችንን የዓፊያ ረመዳን አድርገው። ካንተ ከሚቆርጠን ነገር ሁሉ ዳግም ላንገናኝ ቁረጠን። ወንጀል ካንተ የሚጋርደን ሒጃብ ነው። በምህረትህ ሒጃባችንን ግለጠው።

ኢላሂ ረመዳን የተሸከመውን የችሮታ ክምር በእኛ ላይ አኑረው። የዘልዓለም አዝመራችንን የምናጭድበት፣ የእድሜ ልክ ትርፋችንን የምናካብትበት ፀደይ አድርግልን።
=t.me/AbuSufiyan_Albenan


Forward from: ከ ቀደምቶች ንግግር🔊
ኢላሂ!
~
• የለገስከንን ሲሳይ በወንጀል አጥፍተን፣ በድጋሚ ሲሳይህን ለምነን አልነፈግከንም። በድጋሚ የሰጠኸንን ሲሳይ ተጠቅመን አንተን አመፅንህ። አንተ ግን ሸፈንክልን።

• ኢላሂ…ሲሳይህን እንድትጨምርልን ለምነንህ አልከለከልከንም። ከጭማሪህ በኋላም ግን በገሀድ ማመፃችንን አልተውንም። አንተ ግን አላዋረድከንም።

• ኢላሂ…ከዚያም በኋላ እኛም አመፅ አላቋረጥንም። አንተም ደጋግመህ በቻይነትህ እና በመልካምነትህ እኛን መመልከት አላቆምክም።

• ኢላሂ…በእግራችን ተራምደን፣ እጃችንን ዘርግተን፣ በዓይናችን አተኩረን፣ በጆሯችን አድምጠን፣ በልሳናችንን ተናግረን የፈፀምነውን ወንጀላችንን ሁሉ ማረን።…
=t.me/AbuSufiyan_Albenan


ኢንተርኔትና ረመዳን

🎙 ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር

🔗 t.me/Achachir_mkroch




የኛ ነገር ... ከሐላል እየፆምን በሐራም እናፈጥራለን!
~
ፆማችንን ከሐራም ነገሮች እንጠብቅ። ግብይታችን በየትኛውም መልኩ ከሰው ሐቅ ጋር እንዳይነካካ እንጠንቀቅ። አይናችንን ካልተፈቀደ አካል እንስበር። ስልኮቻችንን ወደ ሐራም እንዳያደርሱን እንቆጣጠር። በረመዷን ከሰው ጋር ያለንን ቅልቅል እንቀንስ። በተለይ ደግሞ የምላሳችንን ነገር እናስብበት። ፆማችን አጉል መርራብ እና መጥጠማት እንዳይሆን እንጠንቀቅ።
ታላቁ ታቢዒይ የሐያ ብኑ አቢ ከሢር ረሒመሁላህ ፆመኛ ሆኖ ሃሜትና ነገር ማሳበቅ ላይ ስለሚሰማራ አካል እንዲህ ይላሉ፦
"ሰው ንፁህ ከሆነ ሐላል (ምግብና መጠጥ) እየፆመ ቆሻሻ በሆነ ሐራም - በወንድሙ ስጋ - (በሃሜትና ነገር ማሳበቅ) ያፈጥራል።"
ምንጭ ፦ [አልሒልያህ፣ አቡ ኑዐይም፡ 3/69]

#ከደጋጎቹ_ቀዬ
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor


ኢላሂ
~
🎙በ ወንድም አቡ ሱፍያን
(ከ 2 አመት በፊት ረመዳን ላይ የተቀረፀ)

t.me/AbuSufiyan_Albenan




አደራ! ቁርኣን እንቅራ
~
በርግጠኝነት እዚህ ሶሻል ሚዲያ ላይ ከሚርመሰመሱ ወገኖቻችን ውስጥ ቁርኣን ያልቀሩ ብዙ ወገኖች ይኖራሉ። ወላሂ ሊቆጨን ይገባል። በዚህ አማራጮች በበዙበት ዘመን እንዴት ድንቁርናን አሚን ብለን ተቀብለን በጨለማ ውስጥ እንኖራለን? የትም ብንሆን ካለንበት ቦታ ሆነን መማር እንደሚቻል የሚታወቅ ነው። አላህ ባገራልን መንገድ እንማር። ነብያችን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም "ከናንተ በላጫችሁ ቁርኣንን የተማረና ያስተማረው ነው" ብለዋል። [ቡኻሪ፡ 5027]
ስለዚህ ያልተማርን ጊዜ ሰጥተን እንማር። የተማርን መልክቱን እንማር፣ ባወቅነው እንስራ። በየቀኑ ከጊዜያችን ውስጥ ለቁርኣን ድርሻ ይኑረን። በምንችላት መጠን ለመሐፈዝ እንሞክር። የእድሜ መግፋት ቁርኣን ከመማር አያግድም። በርካታ ሶሐቦች በጎልማሳነት ዘመናቸው ነው ቁርኣን የቀሩት። ሸይኽ ዐብዱል ሙሕሲን አል0ባድ "አንድ ሰው ከሃምሳ አመቱ በኋላ ቁርኣን ሊሐፍዝ ይችላል ወይ?" ተብለው ተጠይቀው ነበር። ምላሻቸው እንዲህ የሚል ነበር፦
"አዎ! እኔ ራሱ ከሃምሳ በኋላ ቁርኣን ከሐፈዙት ውስጥ ነኝ። ሶሐቦች - ረዲየላሁ ዐንሁ - ትልልቅ ሰዎች ሆነው ነው ኢስላም ያገኛቸው። ከመሆኑም ጋር ቁርኣንን ሐፍዘዋል።"
ስለዚህ በየትኛውም ምክንያት በልጅነቱ ቁርኣን ያልቀራ ሁሉ እራሱን አያዳክም። "በአላህ ፈቃድ እችላለሁ" ብሎ ይነሳ። ኢንሻአላህ ይችላል። አለማወቅን ታቅፈን ፈፅሞ ምቾት ሊሰማን አይገባም። ሰው እንዴት ቁርኣን ሳይቀራ እድሜውን ይፈጃል?!
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor


🛑👉ከነዚያ እንዳትሆን የረመዷን ጊዜ ከሚያባክኑት !!

ትርፍ ጊዜ አለሕቁርአን ቅራ
ትርፍ ጊዜ አለሕ፦ ዚክርን በል.....

🔖 የሚጠቀም ነገር ቅራ መልካም ነገሮችን {ምክሮችን} አድምጥ በከንቱ {በዛዛታ} ጊዜህ አታባክን !!

=
t.me/Ibnu_siraj_Alkemissie


ከሞባይል ይልቅ ከሙስሐፍ የምታነበው ቁርኣን ጥፍጥናም፣ ሞገስም፣ ነፍስም አለው።
ማንበብ ባትችል እንኳን ከፍተህ ማየቱ ብቻ ያድስሃል።
T.me/AbuSufiyan_Albenan


ስናፈጥር ልንፈፅማቸው የሚገቡ ሱናዎች

* سنن الإفطار *

➖➖👇➖👇➖➖
🟢السنة تعجيل الفطور
قال رسول الله ﷺ: (لا يَزَالُ النَّاسُ بخَيْرٍ ما عَجَّلُوا الفِطْرَ. )
📕مسلم1098

🔴إجابة المؤذن و قت الافطار :
🔹️قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله :
🕌إذا كنت تفطر و سمعت الأذان تجيب المؤذن.
🌠بل قد نقول : أنه يتأكد عليك اكثر لأنك تتمتع الآن بنعمة الله
و جزاء هذه النعمة الشكر .
🌠ومن الشكر هو إجابة المؤذن فتجيب المؤذن و لو كنت تأكل
🌠و لا حرج عليك وإذا فرغت من إجابة المؤذن فصل علىﷺ
فحَلَّتْ لك شَفَاعَتهﷺ يَومَ القِيَامَةِ.
🔖 قال النبي ﷺ :
مَن قالَ حِينَ يَسْمَعُ النِّدَاءَ: اللَّهُمَّ رَبَّ هذِه الدَّعْوَةِ التَّامَّةِ، والصَّلَاةِ القَائِمَةِ آتِ مُحَمَّدًا الوَسِيلَةَ والفَضِيلَةَ، وابْعَثْهُ مَقَامًا مَحْمُودًا الذي وعَدْتَهُ، حَلَّتْ له شَفَاعَتي يَومَ القِيَامَةِ.
📙البخاري614

🟡التسمية عند الأكل والشرب
🔷أُتِيَ رَسولُ اللَّهِ ﷺ بطَعَامٍ، ومعهُ رَبِيبُهُ عُمَرُ بنُ أبِي سَلَمَةَ، فَقالَ: سَمِّ اللَّهَ، وكُلْ ممَّا يَلِيكَ.
📘البخاري5378

🌕حمد الله بعد الأكل
🔖 قال ﷺ: إنَّ اللَّهَ لَيَرْضَى عَنِ العَبْدِ أَنْ يَأْكُلَ الأكْلَةَ فَيَحْمَدَهُ عَلَيْهَا، أَوْ يَشْرَبَ الشَّرْبَةَ فَيَحْمَدَهُ عَلَيْهَا.
📘مسلم2734
🔹️قال رسول الله ﷺ : «مَنْ أَكَلَ طَعَامًا، فقال: الحمدُ للهِ الذي أَطْعَمَنِي هَذَا، وَرَزَقْنِيهِ مِنْ غَيرِ حَوْلٍ مِنِّي وَلَا قُوَّةٍ، غُفِرَ له ما تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ»
📘الترمذي 3458
🔮فلا نفوت الفرصة اخواني و لنحمده و نشكره فبذلك سبب رضى الله علينا ..

📮 الــســ🖊ــؤال 📍
ماذا يقال عند الفطر؟
🔖 الــجــ🖋ــواب
يسن لك اخي الصائم ان تقول عند فطرك : (ذَهَبَ الظَّمأُ وابتلَّتِ العُروقُ وثبَتَ الأجرُ إن شاءَ اللَّهُ
📕رواه أبو داود 2357

🟢دعوة الصائم عند فطره مستجابة :
قال ابن عثيمين رحمه الله : و ينبغي ان يدعو عند فطره بما احب ,
عن النبي ﷺ ان قال :
( إنَّ للصائمِ عندَ فِطرِه دَعوةً ما ُ.ترد ) .
ابن ماجه 1753

السـ❓ـؤال: 🔘
على ماذا يفطر الصائم؟
الجـ✍ـواب:
🔴كانﷺ كان يفطر على رطب، فإن لم يجد فتمر،
فإن لم يجد شرب ماء،
✴ودليل ذلك ما رواه أبو داود عن ثابت البناني أنه سمع أنس بن مالك يقول: كان رسول الله ﷺيُفطِرُ على رُطَباتٍ قبلَ أنْ يُصلِّيَ، فإنْ لم تكنْ رُطَباتٌ فعلى تمَراتٍ، فإنْ لم تكنْ تمَراتٌ حَسا حَسَواتٍ مِن ماءٍ....
📙سنن أبي داود2356

❪📜❫ السُّـــــؤَالُ: 💮 ❓
إذا دعيت على الفطر ماذا تقول لصاحب الدعوة؟
❪📝❫ الجَـــــوَابُ:
🔵يسن لك إذا دعيت إلى الإفطار أن تدعو لصاحب الدعوة بعد الفراغ من الطعام بهذا
الدعاء المأثور ( أنَّ النَّبيَّ ﷺكان إذا أفطَرَ عندَ ناسٍ قال: أفطَرَ عندَكُم الصَّائمونَ، وأكَلَ طعامَكُم الأبْرارُ، وتنَزَّلَتِ عليكم الملائكةُ. )
📕تخريج المسند لشعيب 13086
🟡 يَرْوي أنسُ بنُ مالِكٍ رضِيَ اللهُ عنه
أنَّه عليه الصَّلاةُ والسَّلام طعِم عند سعدِ بنِ عُبادةَ ، فلمَّا فرغ قال : أكلَ طعامَكم الأبرارُ ، وصلَّتْ عليكم الملائكةُ ، وأفطر عندكم الصَّائمونَ
📕البدر المنير 8/29
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

20 last posts shown.