#EthiopianAviationUniversity
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ የበረራ አስተናጋጅ (𝐂𝐚𝐛𝐢𝐧 𝐂𝐫𝐞𝐰) ስልጠና ለመውሰድ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የመጡ 29 ሰልጣኞችን ተቀብሏል።
ሰልጣኖቹ ብቁ የአቪዬሽን ዘርፍ ባለሙያ ለመሆን የሚያስፈልጋቸውን ክህሎት የሚያገኙበት ስልጠና እንደሚወስዱ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ የበረራ አስተናጋጅ (𝐂𝐚𝐛𝐢𝐧 𝐂𝐫𝐞𝐰) ስልጠና ለመውሰድ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የመጡ 29 ሰልጣኞችን ተቀብሏል።
ሰልጣኖቹ ብቁ የአቪዬሽን ዘርፍ ባለሙያ ለመሆን የሚያስፈልጋቸውን ክህሎት የሚያገኙበት ስልጠና እንደሚወስዱ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news