የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቲክ ቶክ እንዲታገድ የሚፈቅደውን ህግ አፅድቋል።
ዳኞቹ የመናገር ነፃነትን መጣስ በማለት የባለቤቱን ኩባንያ ክስ ውድቅ አድርገውታል፣ ይህ ማለት ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል ሲል NBC News ዘግቧል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
ዳኞቹ የመናገር ነፃነትን መጣስ በማለት የባለቤቱን ኩባንያ ክስ ውድቅ አድርገውታል፣ ይህ ማለት ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል ሲል NBC News ዘግቧል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news