#Update #EXITEXAM
ነገ በዩኒቨርሲቲዎቻቹህ በኩል ታያላቹህ📣
የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ህብረት ፕሬዝዳንት የሆነው ሃየሎም ስዩም የመውጫ ፈተና ውጤት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሬጅስትራር መላኩንና ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል ነገ ማየት እንደሚችሉ አሳውቋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
ነገ በዩኒቨርሲቲዎቻቹህ በኩል ታያላቹህ📣
የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ህብረት ፕሬዝዳንት የሆነው ሃየሎም ስዩም የመውጫ ፈተና ውጤት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሬጅስትራር መላኩንና ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል ነገ ማየት እንደሚችሉ አሳውቋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news