የምክር ቤት አባላቱ ፀብ‼️
ሐሙስ ምሽት፣ ጥር 22/ 2017 ዓ.ም በጋና ምክር ቤት ውስጥ በተነሳ ግጭት አባላቱ እርስ በርስ ከመቧቀስ በተጨማሪ የምክር ቤቱን ቁሳቁሶችን አወደሙ።ይህ የሆነው ምክር ቤቱ የአዲስ ሚኒስትሮችን ሹመትን ለማጣራት ስብሰባ እያካሄደ በነበረበት ወቅት ነው።
በግጭቱ የምክር ቤቱ ማይክራፎን፣ጠረጴዛ እና ሌሎች መገልገያ ቁሳቁሶች ጉዳት ደርሶባቸዋል።
=====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
ሐሙስ ምሽት፣ ጥር 22/ 2017 ዓ.ም በጋና ምክር ቤት ውስጥ በተነሳ ግጭት አባላቱ እርስ በርስ ከመቧቀስ በተጨማሪ የምክር ቤቱን ቁሳቁሶችን አወደሙ።ይህ የሆነው ምክር ቤቱ የአዲስ ሚኒስትሮችን ሹመትን ለማጣራት ስብሰባ እያካሄደ በነበረበት ወቅት ነው።
በግጭቱ የምክር ቤቱ ማይክራፎን፣ጠረጴዛ እና ሌሎች መገልገያ ቁሳቁሶች ጉዳት ደርሶባቸዋል።
=====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s