የጁነዲን ሲንድረም ተጠቂ የሰሊጥ ዋርድያዎች!
የትራንስፖርት እቀባው የሁኔታ ዳሰሳን መሰረት ባደረገ መልኩ በፋኖ አመራሮቻችን መጠነኛ ማሻሻያ ተደርጎበታል።
የትራንስፖርት እቀባውን ለጡት አባታቸው ብልጽግና በሚጠቅም መልኩ ፖለቲካ ለመስራት ሲንደፋደፉ የነበሩት የሰሊጥ ዋርድያዎች፣ ዛሬ ስለ ማሻሻያው ትንፍሽ እንዳላሉ ወይም እንደማይሉ እርግጠኞች ነን።
በዚህ ሂደት በእጅጉ ታዝበነው ያለፍነው ያንን ንፍጡ አፉ ላይ ሲደርቅ የኖረውን ቅንጭራም (አያሌውን) ወይም ያንን ፖለቲካ ለጠኔ ማስታገሻ ያደረገውን መሮ ጥርስን አይደለም፤ ይልቁንም በጌታቸው ሽፈራው ነው ተስፋ እንድንቆርጥ የሆነው።
ጁነዲን ሳዶን ወያኔዎች ግፍ ፈፅመው ከአገር ያሰድዱታል። እሱ ግን ከዓመታት በኋላም ለኢህአዴግ ያለውን ስስ ልብ የታዘቡ ሰዎች ጁነዲንን ምን አሉት -- "ጁነዲን ከኢህአዴግ ወጣ እንጅ፣ ኢህአዴግ ከጁነዲን አልወጣም" አሉት። አሁን እየታዘብናቸው ያሉ ልጆችም የዚህን መሰል የሲንድረም ተጠቂዎች ሆነውብናል።
የትራንስፖርት እቀባው የሁኔታ ዳሰሳን መሰረት ባደረገ መልኩ በፋኖ አመራሮቻችን መጠነኛ ማሻሻያ ተደርጎበታል።
የትራንስፖርት እቀባውን ለጡት አባታቸው ብልጽግና በሚጠቅም መልኩ ፖለቲካ ለመስራት ሲንደፋደፉ የነበሩት የሰሊጥ ዋርድያዎች፣ ዛሬ ስለ ማሻሻያው ትንፍሽ እንዳላሉ ወይም እንደማይሉ እርግጠኞች ነን።
በዚህ ሂደት በእጅጉ ታዝበነው ያለፍነው ያንን ንፍጡ አፉ ላይ ሲደርቅ የኖረውን ቅንጭራም (አያሌውን) ወይም ያንን ፖለቲካ ለጠኔ ማስታገሻ ያደረገውን መሮ ጥርስን አይደለም፤ ይልቁንም በጌታቸው ሽፈራው ነው ተስፋ እንድንቆርጥ የሆነው።
ጁነዲን ሳዶን ወያኔዎች ግፍ ፈፅመው ከአገር ያሰድዱታል። እሱ ግን ከዓመታት በኋላም ለኢህአዴግ ያለውን ስስ ልብ የታዘቡ ሰዎች ጁነዲንን ምን አሉት -- "ጁነዲን ከኢህአዴግ ወጣ እንጅ፣ ኢህአዴግ ከጁነዲን አልወጣም" አሉት። አሁን እየታዘብናቸው ያሉ ልጆችም የዚህን መሰል የሲንድረም ተጠቂዎች ሆነውብናል።