ሁለት መረጃዎች
1) #የቅድመ_ጥንቃቄ_መረጃ ፦ በምስራቅ ጎጃም የድሮን ቅኝቱ እንዲቀጥል በጨቅላው አብይ አህመድ አገዛዝ መመሪያ ተላልፏል። ከዚህም በተጨማሪ የድሮን አሰሳ መረጃን መሰረት በማድረግ ወደ ባህርዳር የጄት እንቅስቃሴ ለማድረግም መታቀዱ ታውቋል።
2) #የኤርትራ_ጉዳይ ፦ ከምንጮቻችን እንዳገኘነው መረጃ ከሆነ በኤርትራ መንግሥት የተወረሱት ሶስት መርከቦች ውስጥ ተተኳሾች፣ ራዳር፣ መለዋወጫ እና የአገዛዙ ሰዎች በሪፓርታቸው ላይ ልዩ ልዩ ብለው ያቀረቧቸው የውጊያ ቁሳቁሶች ይገኙበታል። አስገራሚው ነገር የጨቅልው አብይ አህመድ አገዛዝ በቅርቡ ይህንን ክስተት ለመካድ በዝግጅት ላይ መሆናቸውንም ለማወቅ ችለናል። እንደውሻ ጭራቸውን ቆልፈው ይገባሉ ብለን ነበር እኮ 😄 ኦህዴድ ወረምቲቲ በምን አቅሟ ኤርትራን ትሳፈጥ 😄
1) #የቅድመ_ጥንቃቄ_መረጃ ፦ በምስራቅ ጎጃም የድሮን ቅኝቱ እንዲቀጥል በጨቅላው አብይ አህመድ አገዛዝ መመሪያ ተላልፏል። ከዚህም በተጨማሪ የድሮን አሰሳ መረጃን መሰረት በማድረግ ወደ ባህርዳር የጄት እንቅስቃሴ ለማድረግም መታቀዱ ታውቋል።
2) #የኤርትራ_ጉዳይ ፦ ከምንጮቻችን እንዳገኘነው መረጃ ከሆነ በኤርትራ መንግሥት የተወረሱት ሶስት መርከቦች ውስጥ ተተኳሾች፣ ራዳር፣ መለዋወጫ እና የአገዛዙ ሰዎች በሪፓርታቸው ላይ ልዩ ልዩ ብለው ያቀረቧቸው የውጊያ ቁሳቁሶች ይገኙበታል። አስገራሚው ነገር የጨቅልው አብይ አህመድ አገዛዝ በቅርቡ ይህንን ክስተት ለመካድ በዝግጅት ላይ መሆናቸውንም ለማወቅ ችለናል። እንደውሻ ጭራቸውን ቆልፈው ይገባሉ ብለን ነበር እኮ 😄 ኦህዴድ ወረምቲቲ በምን አቅሟ ኤርትራን ትሳፈጥ 😄