የዕለቱ ስንቅ
ኃጢአትን በፈጸመ ሰው ላይ ወቀሳ አታብዛ አንተም ትበድላለህና፡፡
ነገር ግን ከኃጢአቱ ይመለስ ዘንድ ረዳትና መካሪ ሁነው፡፡
ከወደቀበትም የስህተት ሥራ እንዲወጣ አበርታው፡፡
ተስፋውን በእግዚአብሔር ላይ ቢያደርግ ኃጢአቱን ልክ በእሳት ፊት እንደወደቀ ገለባ ፈጥኖ እንደሚወገድለት ንገረው፡፡
ምክር ወተግሳጽ ዘቅዱስ ኤፍሬም
✨✨✨ሠናይ ዕለተ ሐሙስ ✨✨✨
ኃጢአትን በፈጸመ ሰው ላይ ወቀሳ አታብዛ አንተም ትበድላለህና፡፡
ነገር ግን ከኃጢአቱ ይመለስ ዘንድ ረዳትና መካሪ ሁነው፡፡
ከወደቀበትም የስህተት ሥራ እንዲወጣ አበርታው፡፡
ተስፋውን በእግዚአብሔር ላይ ቢያደርግ ኃጢአቱን ልክ በእሳት ፊት እንደወደቀ ገለባ ፈጥኖ እንደሚወገድለት ንገረው፡፡
ምክር ወተግሳጽ ዘቅዱስ ኤፍሬም
✨✨✨ሠናይ ዕለተ ሐሙስ ✨✨✨