💖 ሁለተኛ መጽሐፈ መቃብያን ክፍል 4 💖
💖ምዕራፍ ፲፮፡-
-ምሥጢረ ትንሣኤን በጸጉር፣ በጥፍር መረዳት እንደሚቻል
-በጎ ሥራን የሠሩ ሰዎች የሕይወት ትንሣኤን እንደሚነሡ
-ክፉ ሥራን የሠሩ ሰዎች የደይን ትንሣኤን እንደሚነሡ
💖ምዕራፍ ፲፯፡-
-ትንሣኤ በስንዴ ቅንጣት ተመስሎ መነገሩ
💖ምዕራፍ ፲፰፡-
-የሙታንን መነሣት የማያምኑ ሰዎች በዕለተ ትንሣኤ ጊዜ እንደሚጸጸቱ
💖ምዕራፍ ፲፱፡-
-ምድር መኳንንትን፣ ታላላቆችን፣ ክቡራንን፣ የተዋቡ ሴቶችንና መልካማ ቆነጃጅትን ሳይቀር፣ ደም ግባት ያላቸውን፣ ምሁራንን፣ ቃላቸው የሚያምረውን፣ ዜማቸው ደስ የሚያሰኙትን፣ ጽኑዓንን፣ ኃያላንን ሁሉ በሞት እንደሰበሰበቻቸው መገለጹ
-ምግባችንን ከመሬት እንደምናገኝና ስንሞት ደግሞ ሥጋችንን፣ ደም ግባታችንን መሬት እንደምትበላው መገለጹ
-የጻድቃንን ነፍሳት ይቀበሉ ዘንድ ወደ ሕይወት ብርሃን ቦታም ይወስዱ ዘንድ ወደ ደጋጉ የሚላኩ ረቂቃን መላእክተ ብርሃን እንደሆኑ
💖ምዕራፍ ፳፡-
-በዕለተ ትንሣኤ በምድር የሠራነው ሥራችን ሁሉ እንደማይሰወርና እንደሚገለጥ
💖ምዕራፍ ፳፩፡-
-በሞት እንደምናልፍ ገንዘባችንም እንደሚያልፍ መረዳት እንደሚገባ
💖💖💖የዕለቱ ጥያቄዎች💖💖💖
፩. ከሚከተሉት ውስጥ ትንሣኤን የሚያስረዳ ምሳሌ የሆነው የቱ ነው?
ሀ. የእጅ እና የእግር ጥፍር
ለ. የራስ ጸጉር
ሐ. ሀ እና ለ
መ. መልስ የለም
፪. ከሚከተሉት ውስጥ ስለጻድቃን ትንሣኤ ትክክል የሆነው የቱ ነው?
ሀ. የደይን ትንሣኤን ይነሣሉ
ለ. የሕይወት ትንሣኤን ይነሣሉ
ሐ. ወደ ዘለዓለም ቅጣት ይሄዳሉ
መ. ምሕረት ወደሌለበት ገሃነም ይገባሉ
፫. ከሚከተሉት ውስጥ ትክክል የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ሰው በሕይወተ ሥጋ ሳለ ምግቡን ከመሬት ያገኛል ሲሞት ሥጋው ወደመሬትነት ይለወጣል
ለ. የጻድቃንን ነፍሳት መላእክተ ብርሃን ወደ ሕይወት ብርሃን ይወስዷቸዋል
ሐ. የኃጥኣንን ነፍሳት መላእክተ ጽልመት ዘለዓለማዊ ቅጣት ወዳለበት ቦታ ይወስዷቸዋል
መ. ሁሉም
https://youtu.be/b_WkfJ2qEPo?si=Kf-c7IoYfv4Dg94i
💖ምዕራፍ ፲፮፡-
-ምሥጢረ ትንሣኤን በጸጉር፣ በጥፍር መረዳት እንደሚቻል
-በጎ ሥራን የሠሩ ሰዎች የሕይወት ትንሣኤን እንደሚነሡ
-ክፉ ሥራን የሠሩ ሰዎች የደይን ትንሣኤን እንደሚነሡ
💖ምዕራፍ ፲፯፡-
-ትንሣኤ በስንዴ ቅንጣት ተመስሎ መነገሩ
💖ምዕራፍ ፲፰፡-
-የሙታንን መነሣት የማያምኑ ሰዎች በዕለተ ትንሣኤ ጊዜ እንደሚጸጸቱ
💖ምዕራፍ ፲፱፡-
-ምድር መኳንንትን፣ ታላላቆችን፣ ክቡራንን፣ የተዋቡ ሴቶችንና መልካማ ቆነጃጅትን ሳይቀር፣ ደም ግባት ያላቸውን፣ ምሁራንን፣ ቃላቸው የሚያምረውን፣ ዜማቸው ደስ የሚያሰኙትን፣ ጽኑዓንን፣ ኃያላንን ሁሉ በሞት እንደሰበሰበቻቸው መገለጹ
-ምግባችንን ከመሬት እንደምናገኝና ስንሞት ደግሞ ሥጋችንን፣ ደም ግባታችንን መሬት እንደምትበላው መገለጹ
-የጻድቃንን ነፍሳት ይቀበሉ ዘንድ ወደ ሕይወት ብርሃን ቦታም ይወስዱ ዘንድ ወደ ደጋጉ የሚላኩ ረቂቃን መላእክተ ብርሃን እንደሆኑ
💖ምዕራፍ ፳፡-
-በዕለተ ትንሣኤ በምድር የሠራነው ሥራችን ሁሉ እንደማይሰወርና እንደሚገለጥ
💖ምዕራፍ ፳፩፡-
-በሞት እንደምናልፍ ገንዘባችንም እንደሚያልፍ መረዳት እንደሚገባ
💖💖💖የዕለቱ ጥያቄዎች💖💖💖
፩. ከሚከተሉት ውስጥ ትንሣኤን የሚያስረዳ ምሳሌ የሆነው የቱ ነው?
ሀ. የእጅ እና የእግር ጥፍር
ለ. የራስ ጸጉር
ሐ. ሀ እና ለ
መ. መልስ የለም
፪. ከሚከተሉት ውስጥ ስለጻድቃን ትንሣኤ ትክክል የሆነው የቱ ነው?
ሀ. የደይን ትንሣኤን ይነሣሉ
ለ. የሕይወት ትንሣኤን ይነሣሉ
ሐ. ወደ ዘለዓለም ቅጣት ይሄዳሉ
መ. ምሕረት ወደሌለበት ገሃነም ይገባሉ
፫. ከሚከተሉት ውስጥ ትክክል የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ሰው በሕይወተ ሥጋ ሳለ ምግቡን ከመሬት ያገኛል ሲሞት ሥጋው ወደመሬትነት ይለወጣል
ለ. የጻድቃንን ነፍሳት መላእክተ ብርሃን ወደ ሕይወት ብርሃን ይወስዷቸዋል
ሐ. የኃጥኣንን ነፍሳት መላእክተ ጽልመት ዘለዓለማዊ ቅጣት ወዳለበት ቦታ ይወስዷቸዋል
መ. ሁሉም
https://youtu.be/b_WkfJ2qEPo?si=Kf-c7IoYfv4Dg94i