1446ኛው የረመዳን ወር ነገ ቅዳሜ የካቲት 22 ይጀመራል።
የካቲት 21/2017 በሳዑዲ አረቢያ መንግሥት የጨረቃ ክትትል ኮሚቴ የረመዳን ወር ጨረቃ ዛሬ መታየቷን አስታውቋል። በዚህም መሰረት ነገ ቅዳሜ የ1446ኛው የረመዳን ፆም የመጀመሪያው ቀን ይሆናል። ዛሬ የተራዊህ ሶላት የሚጀመር ሲሆን ነገ የረመዷን ጾም ይጀምራል።
Via @breakthecurse
የካቲት 21/2017 በሳዑዲ አረቢያ መንግሥት የጨረቃ ክትትል ኮሚቴ የረመዳን ወር ጨረቃ ዛሬ መታየቷን አስታውቋል። በዚህም መሰረት ነገ ቅዳሜ የ1446ኛው የረመዳን ፆም የመጀመሪያው ቀን ይሆናል። ዛሬ የተራዊህ ሶላት የሚጀመር ሲሆን ነገ የረመዷን ጾም ይጀምራል።
Via @breakthecurse