ዜሌንስኪ በደጋሚ ወደ ዋይታ ሀውስ ለመመለስ ጥያቄ አቀረቡ
የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮልድሚር ዜሌንስኪ በደጋሚ ወደ ዋይታ ሀውስ እንዲመለስ ጥያቄ አቅርቦ የነበረ ቢሆንም ትራምፕ ውድቅ አድርገነዋል ብለዋል። እሱ መዋጋት ነው የፈለገው እራሱ ይወጣው ብለዋል።
ፕሬዝዳንት ዜሌንስኪ ደግሞ "ትናንት ባደረከው ነገር ተፀፅተሃል ወይ ተብሎ ከFox news ለቀረበለት ጥያቄ "ጥሩ አልነበረም ብዬ አስባለሁ" ሲል ምላሽ ሰጥቷል አያይዘውም " እኔ እውነተኛ ሆኜ መኖር ብቻ እፈልጋለሁ፣ እንዲሁም አጋሮቻችን ሁኔታውን በትክክል እንዲገነዘቡ እፈልጋለሁ፣ እኔም ነገሩን በትክክል ለመረዳት እፈልጋለሁ። ይህ የወዳጅነታችንን እንዳንጣስ ስለሆነ ነው።" ብሎ ተናገረ።
Via @breakthecurse
የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮልድሚር ዜሌንስኪ በደጋሚ ወደ ዋይታ ሀውስ እንዲመለስ ጥያቄ አቅርቦ የነበረ ቢሆንም ትራምፕ ውድቅ አድርገነዋል ብለዋል። እሱ መዋጋት ነው የፈለገው እራሱ ይወጣው ብለዋል።
ፕሬዝዳንት ዜሌንስኪ ደግሞ "ትናንት ባደረከው ነገር ተፀፅተሃል ወይ ተብሎ ከFox news ለቀረበለት ጥያቄ "ጥሩ አልነበረም ብዬ አስባለሁ" ሲል ምላሽ ሰጥቷል አያይዘውም " እኔ እውነተኛ ሆኜ መኖር ብቻ እፈልጋለሁ፣ እንዲሁም አጋሮቻችን ሁኔታውን በትክክል እንዲገነዘቡ እፈልጋለሁ፣ እኔም ነገሩን በትክክል ለመረዳት እፈልጋለሁ። ይህ የወዳጅነታችንን እንዳንጣስ ስለሆነ ነው።" ብሎ ተናገረ።
Via @breakthecurse