#ዜና
በኢትዮጵያ ለሀገር ውስጥ ምርት እድገት የዲጂታል ኢኮኖሚው ከፈተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገለጸ፡፡
**********
#GSM የተባለ ተቋም የተንቀሳቃሰ የእጅ ስልኮች በዲጂታል የገንዘብ እንቅስቃሴ ላይ ሊኖራቸው የሚችለውን ሚና መሰረት አድርጓ ባደረገው ጥናት እንደገለፀው፣ በኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2028 የዲጂታል ኢኮኖሚው ለሀገር ውስጥ ምርት እድገት የ1.3 ትሪሊየን ብር አስተዋጽኦ ይኖረዋል፡፡
https://youtu.be/6VjCNAB-bJ0
በኢትዮጵያ ለሀገር ውስጥ ምርት እድገት የዲጂታል ኢኮኖሚው ከፈተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገለጸ፡፡
**********
#GSM የተባለ ተቋም የተንቀሳቃሰ የእጅ ስልኮች በዲጂታል የገንዘብ እንቅስቃሴ ላይ ሊኖራቸው የሚችለውን ሚና መሰረት አድርጓ ባደረገው ጥናት እንደገለፀው፣ በኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2028 የዲጂታል ኢኮኖሚው ለሀገር ውስጥ ምርት እድገት የ1.3 ትሪሊየን ብር አስተዋጽኦ ይኖረዋል፡፡
https://youtu.be/6VjCNAB-bJ0