እዚህ ፎቶ ላይ ያለው ልጅ ደረቱ ላይ ያለውን ፅሑፍ ልብ በሉ! 😱 ከዛም የሆነውን ስትሰሙ በእጅጉ ትደነቃላችሁ!
ታዋቂው አርቲስት እንግዳሰው ሀብቴ (ቴዲ) በአርባምንጭ በ220 ሺህ ብር የገዛውን የቅርብ ጊዜ Samsung Ultra ስልኩን መንገድ ላይ ጥሎት ነበር!
ነገር ግን ይህ ውድ ስልክ የወደቀው መልካምነትና ታማኝነት በታደለው ሙሉቀን በተባለ የአርባምንጭ ወጣት እጅ ነበር! አርቲስት ቴዲና ባልደረቦቹ ደውለው ስልኩ እንደወደቀባቸው ሲነግሩት፤ የወጣት ሙሉቀን መልስ የብዙዎችን ቀልብ የሚስብ ነበር!
በኛ(ጋሞ) ባህል የሰው እቃ መውሰድ ጎሜ ነው!' በማለት ያለበትን ቦታ ጠቁሞ የ220 ሺህ ብር ስልኩን ለአርቲስት ቴዲ በሙሉ ታማኝነት አስረክቧል! በመፅሐፈ ምሳሌ '
' እንደሚለው፤ የወጣቱ ደረት ላይ ያለው ፅሑፍና ተግባሩ በትክክል ተገጣጥመዋል!"
ለአባቶች መልካም ባህልና እሴት ቅድሚያ ለሰጠው፤ ቃሉን ደረቱ ላይ ብቻ ሳይሆን ልቡ ላይ ጭምር ላተመው ለወጣት ሙሉቀን ምን አስተያየት አላችሁ? ኮሜንት ላይ አጋሩኝ።
@darashMedia
@darashMedia
ታዋቂው አርቲስት እንግዳሰው ሀብቴ (ቴዲ) በአርባምንጭ በ220 ሺህ ብር የገዛውን የቅርብ ጊዜ Samsung Ultra ስልኩን መንገድ ላይ ጥሎት ነበር!
ነገር ግን ይህ ውድ ስልክ የወደቀው መልካምነትና ታማኝነት በታደለው ሙሉቀን በተባለ የአርባምንጭ ወጣት እጅ ነበር! አርቲስት ቴዲና ባልደረቦቹ ደውለው ስልኩ እንደወደቀባቸው ሲነግሩት፤ የወጣት ሙሉቀን መልስ የብዙዎችን ቀልብ የሚስብ ነበር!
በኛ(ጋሞ) ባህል የሰው እቃ መውሰድ ጎሜ ነው!' በማለት ያለበትን ቦታ ጠቁሞ የ220 ሺህ ብር ስልኩን ለአርቲስት ቴዲ በሙሉ ታማኝነት አስረክቧል! በመፅሐፈ ምሳሌ '
ልጄ ሆይ ህጌን አትርሳ
' እንደሚለው፤ የወጣቱ ደረት ላይ ያለው ፅሑፍና ተግባሩ በትክክል ተገጣጥመዋል!"
ለአባቶች መልካም ባህልና እሴት ቅድሚያ ለሰጠው፤ ቃሉን ደረቱ ላይ ብቻ ሳይሆን ልቡ ላይ ጭምር ላተመው ለወጣት ሙሉቀን ምን አስተያየት አላችሁ? ኮሜንት ላይ አጋሩኝ።
@darashMedia
@darashMedia