"ሲከፋህ መኖርህ ትርጉም ያጣ ይመስልሀል፤ ነገር ግን ያንተ በህይወት መኖር እንደ አየር የሚያስፈልጋቸው ብዙ ሰዎች አሉ፤ ባዶነትና ድካም የሁሉም ሰው የጉዞ አካል ነው፤ ወሳኙ ነገር ግን በዛች ጨለማ ቅፅበት እንኳን፣ ያንተ ወደዚህ አለም መምጣት ህይወታቸው ላይ ትልቅ ሀይልና ተስፋ የሚጨምርላቸው አያሌ ሰዎች መኖራቸውን ማሰብ ነው።
በሉ ፈየ እንደሩ!!