“ሰው እንዴት ሳምንት ሙሉ ስለ ሰው ያወራል?
እባካችሁ አላህን እንፍራ! ቀብር የሚባል የማይቀር እውነት አለ እኮ።
….ሰው የራሱ ህይወት፣ የራሱ ትግል አጥቶ ነው የሌላውን ህይወት ተሸክሞ ሳምንት ሙሉ ሲያኝክ የሚውለው? የሰው ስጋ ከመብላት የራሳችንን ህይወት ብናስተካክል አይሻልም?"
እባካችሁ አላህን እንፍራ! ቀብር የሚባል የማይቀር እውነት አለ እኮ።
….ሰው የራሱ ህይወት፣ የራሱ ትግል አጥቶ ነው የሌላውን ህይወት ተሸክሞ ሳምንት ሙሉ ሲያኝክ የሚውለው? የሰው ስጋ ከመብላት የራሳችንን ህይወት ብናስተካክል አይሻልም?"
አረ ተቃጠልን እኮ ወገን