▶️ከሽብር ወንጀል ጋር በተያያዘ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ ተብሎ የሚጠበቁት ዱዱዞሌ ዙማ ሳምቡላ የደቡብ አፍሪካ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል መሆናቸውም ነው የተነገረው፡፡
▶️የዙማ ልጅና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሏ ለፍርድ የሚቀርቡት በጎርጎርሳውያኑ 2021 የ350 ሰዎችን ህይወት ከቀጠፈው አመጽ ጀርባ እጃቸው አለበት ተብሎ ነው፡፡
▶️በደቡብ አፍሪካ በወቅቱ አባታቸው ጃኮብ ዙማ እስር ቤት መግባታቸውን ተከትሎ ከፍተኛ አመጽ ተከስቶ የነበረ ሲሆን ተከሳሽዋም በቀድሞ ትዊተር እና በአሁኑ ኤክስ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ አመጽ ያስነሱት ሰዎች በሀገሪቱ ላይ ከፍተኛ ውድመት እንዲያደርሱ መልዕከት አስተላልፈዋል፡፡
▶️በዚህም ምክንያት አመጹ እንዲቀሰቀስ እና የሰው ህይወት እንዲቀጠፍ በማነሳሳት በሚል የተከሰሱት ዱዱዞሌ ዙማ ሳምቡላ በራሳቸው እጃቸውን ለፖሊስ እንደሰጡም ነው የተገለጸው፡፡
መረጃው የአፍሪካ ኒውስ ነው፡፡
ትክክለኛውን የኢቢኤስ አዲስ ነገር የቴሌግራም ገፅ ለመወዳጀት ተከታዩን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ👉
https://t.me/ebstvnews
#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
https://t.me/ebstvnews
▶️የዙማ ልጅና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሏ ለፍርድ የሚቀርቡት በጎርጎርሳውያኑ 2021 የ350 ሰዎችን ህይወት ከቀጠፈው አመጽ ጀርባ እጃቸው አለበት ተብሎ ነው፡፡
▶️በደቡብ አፍሪካ በወቅቱ አባታቸው ጃኮብ ዙማ እስር ቤት መግባታቸውን ተከትሎ ከፍተኛ አመጽ ተከስቶ የነበረ ሲሆን ተከሳሽዋም በቀድሞ ትዊተር እና በአሁኑ ኤክስ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ አመጽ ያስነሱት ሰዎች በሀገሪቱ ላይ ከፍተኛ ውድመት እንዲያደርሱ መልዕከት አስተላልፈዋል፡፡
▶️በዚህም ምክንያት አመጹ እንዲቀሰቀስ እና የሰው ህይወት እንዲቀጠፍ በማነሳሳት በሚል የተከሰሱት ዱዱዞሌ ዙማ ሳምቡላ በራሳቸው እጃቸውን ለፖሊስ እንደሰጡም ነው የተገለጸው፡፡
መረጃው የአፍሪካ ኒውስ ነው፡፡
ትክክለኛውን የኢቢኤስ አዲስ ነገር የቴሌግራም ገፅ ለመወዳጀት ተከታዩን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ👉
https://t.me/ebstvnews
#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
https://t.me/ebstvnews