ፋና ብሮድካስቲንግ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በኦሮሚያ ክልል የታፈሱበት ሰሞንኛ ድርጊት "ሀሰት" መሆኑን ሊነግረን ቀጠሮ ይዟል
ማስረጃዬን ላቀርብ አሰብኩና ለካ እነዚህ ሚድያዎች "ውሸት ነው" ብለው ከዘገቡት "እውነት ነው ማለት ነው" የሚለው ትዝ አለኝ እና ተውኩት።
ቢያንስ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ኮመንት ላይ የሰጡትን አስተያየት አንብቡ። ከተመሠረተ ሶስት ወር እንኳን ያልሞላው መሠረት ሚድያ ከዚህ በተሻለ መረጃዎችን ከነማስረጃቸው ለህዝብ አቅርቧል።
#አትዋሹ #StopFakeNews
@EliasMeseret
ማስረጃዬን ላቀርብ አሰብኩና ለካ እነዚህ ሚድያዎች "ውሸት ነው" ብለው ከዘገቡት "እውነት ነው ማለት ነው" የሚለው ትዝ አለኝ እና ተውኩት።
ቢያንስ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ኮመንት ላይ የሰጡትን አስተያየት አንብቡ። ከተመሠረተ ሶስት ወር እንኳን ያልሞላው መሠረት ሚድያ ከዚህ በተሻለ መረጃዎችን ከነማስረጃቸው ለህዝብ አቅርቧል።
#አትዋሹ #StopFakeNews
@EliasMeseret