መንግስት በቅርቡ ካሳካቸው አበይት ጉዳዮች አንዱ የባህር በር ጥያቄን የማይታሰብ ተደርጎ ይቆጠር የነበረውን ማስቀረቱ ነው
እርግጥ ነው የሶማሊላንዱ አካሄድ ዲፕሎማሲያዊ ብስለት የጎደለው ነበር፣ በዛ ላይ አንዳንድ ጦርነት የናፈቃቸው አክቲቪስቶች የወደብን ጉዳይ በቀጥታ ከደም መፋሰስ ጋር ሲያያይዙት እያየን ነው።
አሁንም ጉዳዩ በብስለት ከተያዘ፣ ለሀገር ውስጥ ችግሮች አስፈላጊው መፍትሄ በፍጥነት ከተሰጠ እና ጉዳዩን የሁሉም ኢትዮጵያዊ አጀንዳ ማድረግ ከተቻለ የወደብ ጉዳይ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ጉዳይ ነው።
@EliasMeseret
እርግጥ ነው የሶማሊላንዱ አካሄድ ዲፕሎማሲያዊ ብስለት የጎደለው ነበር፣ በዛ ላይ አንዳንድ ጦርነት የናፈቃቸው አክቲቪስቶች የወደብን ጉዳይ በቀጥታ ከደም መፋሰስ ጋር ሲያያይዙት እያየን ነው።
አሁንም ጉዳዩ በብስለት ከተያዘ፣ ለሀገር ውስጥ ችግሮች አስፈላጊው መፍትሄ በፍጥነት ከተሰጠ እና ጉዳዩን የሁሉም ኢትዮጵያዊ አጀንዳ ማድረግ ከተቻለ የወደብ ጉዳይ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ጉዳይ ነው።
@EliasMeseret