በማህበራዊ ሚድያ ጩኸት እና በመጨረሻም ቢሆን በመንግስት አካላት ጥረት 32 ወገኖቻችን ከሚያንማር ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል
እዛ ሀገር ሄደው መውጫ ያጡ ዜጎቻችን ቁጥር 1,320 አካባቢ እንደሆነ ራሳቸው ወጣቶቹ ነግረውኛል፣ አሁንም ከፍተኛ ጥረት ካልተደረገ ያሉበትን ችግር በቃላት ለመግለፅ ይከብዳል። በተስፋ መቁረጥ ራሳቸውን ለማጥፋት እየሞከሩ ያሉ ብዙዎች ናቸው።
እስከመጨረሻው ድምፅ እንሁናቸው።
@EliasMeseret
እዛ ሀገር ሄደው መውጫ ያጡ ዜጎቻችን ቁጥር 1,320 አካባቢ እንደሆነ ራሳቸው ወጣቶቹ ነግረውኛል፣ አሁንም ከፍተኛ ጥረት ካልተደረገ ያሉበትን ችግር በቃላት ለመግለፅ ይከብዳል። በተስፋ መቁረጥ ራሳቸውን ለማጥፋት እየሞከሩ ያሉ ብዙዎች ናቸው።
እስከመጨረሻው ድምፅ እንሁናቸው።
@EliasMeseret