ያሬዳውያን


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: not specified


የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማህሌት ፤ #ወረብ ከ7 ቀናት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው
#ሁሉም_ነገር_ስለ_ማህሌት
ማህሌታውያን ቻናሉን share ያርጉ
ጥያቄ አስተያየት በግሩፓችን ይላኩ 🙏
እናመሰግናለን

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
not specified
Statistics
Posts filter


ነገ ምሽት 4 ሰዓት ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት በነነዌ ከተማ እንቆያለን እንማማራለን እንዳያመልጣችሁ ሌሎችም ወዳጆቻችሁ አብረዉን ይከትሙ ዘንድ ገፃችሁ ላይ አጋሩት

https://t.me/Ze_Wengel


Forward from: ዝክረ ተማሪ
🌿🌿ዘመነ ነነዌ ፈጠራ ወረብ 🌿🌿

በሊቀ ጠበብት ቀለመ ወርቅ ልይህ ።

እምልሳነ ሊቃውንት አስተዳለወ ስብሐተ ዘኮነ ሰማያዊ ።

subscribe and share እያረጋችሁ😌

https://youtu.be/na1QlcqyMUw?si=1b5c8ZVvcQM5IkKQ


🌿🌿🌿🔅🔅🔅🌿🌿🌿

ግጻዌ አመ ዘረቡዕ
    ለጾመ
ነነዌ
          👇👇👇👇👇
👉 👉 @misbakze 👈👈
           👆👆👆👆👆
🌿🌿🌿🔅🔅🔅🌿🌿🌿




ሰላም ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች ባለፈው የተቋረጠውን ትምህርተ ማህሌት ይቀጥላል፣ዛሬ ስለ ምልጣን እናያለን፤ ይከታተሉን።
@EOTCmahlet
ምልጣን ማለት በ 2 ሰዎች የሚደርስ ስርዓት ሲሆን ምንጊዜም አንዱ መሪ አንዱ ተመሪ በመሆን ይደርሳል።
@EOTCmahlet
ምልጣን ላይ ተመሪው ባዶ እጁን(መቋሚያን በማስቀመጥ) በመሪው የሚባልለትን በመድገም ይላል። መሪው ደግሞ ከተመሪው ኋላ በመሆን አንዳንዴ መስቀልን በመያዝ ሚባለውን ስርአት ያደርሳል።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
፨ስርአተ ምልጣን(አንገርጋሪ)፦
ይህ እንደሚታወቀው ማህሌቱ ወደ መጠናቀቅ ሲሄድ ነው። ዲያቆናቱ የሌሊት ምስባክን ከሰበኩ በኋላ ወንጌል ተነቦ የሚቀርብ ነው። ምልጣን ከመባሉ በፊት #እስመ ለአለም በምሪት ዜማ ይባላልና አንድ ማህሌታዊ አገልጋይ መስቀሉን ከዲያቆን በመቀበል ሃሌ ሉያ በማለት ይጀምራል ተመሪውም ሃሌ ሉያ በማለት ይቀበላል።
@EOTCmahlet
እስመ ለዓለም በቅኝት
የማነ ብርሃን ኀደረ ኃበ ማርያም ድንግል፤ ጥዕምት በቃላ ወሠናይት ምግባራ ፤ እሞሙ ለሰማዕት፤ ወእኅቶሙ ለመላእክት ፤ (ማንሻ)፦ እንተ ተሰምየት ሰንበተ ክርስቲያን ተስፋ ቅቡፃን፤ መድኃኒት ኮነት ለኩሎ ዓለም

ሁሉም እስመ ለዓለሙን በዜማ ይቀበላሉ
🌿የምልጣን አባባል፦
ምልጣን ሃሌ ሉያ በማለት ይጀመር እንጂ ማንሻ አለው። ለምሣሌ አንዱን ምልጣን እንይ፦
@EOTCmahlet
ምልጣን፦
ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር፤ ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ፤ አንቲ ምስራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ፤ አማን፤ ኪዳንኪ ኢየኃልቅ።
@EOTCmahlet
መሪ- ሃሌ ሉያ
ተመሪ- ሃሌ ሉያ
መሪ-ክነፈ ርግብ
ተመሪ-ክነፈ ርግብ
መሪ-በብሩር ዘግቡር
ተመሪ-በብሩር ዘግቡር
መሪ-ወገበዋቲሃኒ
ተመሪ-ወገበዋቲሃኒ
መሪ- በሐመልማለ ወርቅ
ተመሪ-በሐመልማለ ወርቅ
መሪ- አንቲ ምስራቅ
ተመሪ-አንቲ ምስራቅ
መሪ-ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ
ተመሪ-ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ
መሪ-አማን
ተመሪ-አማን
መሪ-ኪዳንኪ ኢየኃልቅ
ተመሪ-ኪዳንኪ ኢየኃልቅ
@EOTCmahlet
ከዛ በዝማሜ ሃሌ ሉያ ተብሎ ይዘመምና ተመልሶ ወደ ማንሻ ይሄዳል። ዜማውም ረዘም ይላል።

በዝማሜ
👉 ሃሌ ሉያ ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር፤ ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ፤ አንቲ ምስራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ፤ አማን፤ ኪዳንኪ ኢየኃልቅ።

@EOTCmahlet
መሪ፦አንቲ ምስራቅ
ተመሪ፦አንቲ ምስራቅ
መሪ፦ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ
ተመሪ፦ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ፤
መሪ፦አማን
ተመሪ፦አማን
@EOTCmahlet
ከዛ < ኪዳንኪ ኢየኃልቅ > ምትለዋን ብቻ በዝማሜ ይባላል። ከዛ ወደ 3ኛ ሰው በመሄድ ከማንሻ ብሎ ያዜማል።

ንሽ
አንቲ ምስራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ፤ አማን፤ ኪዳንኪ ኢየኃልቅ።

ከዛ ወደ 4ኛ ሰው በመሄድ ከማንሻ ያነሳል። ከ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
በመቀጠል  "አማን በአማን ኪዳንኪ ኢየኃልቅ "  የሚለው በዝማሜ ተብሎ ከጽናጽል ና ከከበሮ ጋር ይቀርባል

አባባሉም፦
በጽፋት የከበሮ አመታት ፩ ጊዜ

አማን በአማን ኪዳንኪ ኢየኃልቅ

ከዚያ በቁርቋሮ እና በጽፋት

አማን በአማን አማን በአማን ....     ፩ዴ በቁርቋሮ
አማን በአማን ...    ፩ዴ በጽፋት

ኪዳንኪ ኢየኃልቅ....     ፩ዴ በቁርቋሮ
ኪዳንኪ ኢየኃልቅ....    ፩ዴ በጽፋት

አመላለስ አባባል ፦

አማን በአማን አማን በአማን ኪዳንኪ አማን በአማን አማን በአማን  /፪ ጊዜ/
ኪዳንኪ ኢየኃልቅ/፪ ጊዜ/

አመላለሱ ተብሎ እንዳለቀ በጽፋት የከበሮ አመታት

አንቲ ምስራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ፤ አማን በአማን ኪዳንኪ ኢየኃልቅ።

ዝግ አባባል
አንቲ ምስራቅ አንቲ ምስራቅ /2 ጊዜ/
ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ አንቲ ምስራቅ /2 ጊዜ/

አማን በአማን ኪዳንኪ ኢየኃልቅ።

ከዚ በኃላ በጽፋት

ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር፤ ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ፤ አንቲ ምስራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ፤ አማን፤ ኪዳንኪ ኢየኃልቅ።

ወረቡ እዚጋ ይባላል፦

ወረብ
ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ/፪/
አንቲ ምሥራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ ምሥራቅ ደብረ ሕይወት/፪/

በቁም አባባል

አማን፤ ኪዳንኪ ኢየኃልቅ

እስመ ለዓለሙን በቁም ብለው ይዘልቃሉ


እስመ ለዓለም፦
የማነ ብርሃን ኀደረ ኃበ ማርያም ድንግል፤ ጥዕምት በቃላ ወሠናይት ምግባራ ፤ እሞሙ ለሰማዕት፤ ወእኅቶሙ ለመላእክት ፤ (ማንሻ)፦ እንተ ተሰምየት ሰንበተ ክርስቲያን ተስፋ ቅቡፃን፤ መድኃኒት ኮነት ለኩሎ ዓለም


በመረግድ

እንተ ተሰምየት ሰንበተ ክርስቲያን ተስፋ/2/ ቅቡፃን፤ መድኃኒት ኮነት ለኩሎ ዓለም/2/


በመረግድ 👉
የማነ ብርሃን ኀደረ ኃበ ማርያም ድንግል፤የማነ ብርሃን ኀደረ ኃበ ማርያም ድንግል፤ ጥዕምት በቃላ ወሠናይት ምግባራ ፤ጥዕምት በቃላ ወሠናይት ምግባራ ፤ እሞሙ ለሰማዕት፤ ወእኅቶሙ ለመላእክት፤ እሞሙ ለሰማዕት፤ ወእኅቶሙ ለመላእክት

በጽፋት👉
እንተ ተሰምየት ሰንበተ ክርስቲያን ተስፋ ቅቡፃን፤ መድኃኒት ኮነት ለኩሎ ዓለም

አመላለስ ከተባለ በኃላ " የማነ ብርሃን" ብለው በጽፋት ይሉትና የኪዳኑን ሰላም ጸፍተው ወደ መዝሙር ያመራሉ

ስለ ስርዓተ አንገርጋሪ ይህ ካየን ይበቃል። በቀጣይ ስለ ዋዜማ አቋቋም እናያለን። ለወዳጅዎ ማጋራትን አትርሱ!

አስተያየት ካለ

👉 @eotcmahletawian

👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈                 
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

      @EOTCmahlet
    #Join & share


🔺 መቻኮል ካልፈለግህና ቀስ ያለ ሒደት እንደሆነ ካመንህ ግእዝን መማር ቀላል ነው🔹

ካናዳዊው የግእዝ ሊቅ አውግስጢኖስ ዲከንሰን

የግእዝ ቋንቋን ቀላል በሆነ መንገድ ለመማር ካሰቡ ከሥር ባለው ሊንክ ይቀላቀሉን ⬇️⬇️⬇️

⭐✈️ https://t.me/geeZzlekulu


እምድንግል አስተርአየ ቃለ ፡ ቃለ እግዚአብሔር (2)
ኤልሳቤጥ ኮነት ዓባየ ፡ እስመ ወለደት ነቢየ እስመ ወለደት ነቢየ (2)

ከ ወንድማችን ዲያቆን #አሮን የተላከ


ይነግስ ወልድ በደብረ ጽዮን ፡ አመ ይነግስ ወልድ (2)
ክፍልኒ ድንግል ፡ ዕቁም በየማን (2)


ኪዳንኪ ኮነ ፡ ኪዳንኪ ኮነ ፡ ኪዳንኪ ኮነ (2)
ለኀጥአን ቤዛነ ኪዳንኪ ኮነ ፤ ለኀጥአን ቤዛነ ኪዳንኪ ኮነ (2)


ወረብ
አንቲ ውእቱ ተስፋሁ ለአዳም አንቲ ውእቱ/2/
አመ ይሰደድ እምገነት አመ ይሰደድ እምገነት/2/




💠💠ጳውሎስ ኦን ላይን ቅኔ ቤት
💠💠Pawlos online Qene Bet

በ2017 ዓ.ም እቅዳችን/Our Plans

✅100 ተማሪዎች
ቅኔ ማሳወቅና ማስቀኘት ነው።

✅100 ተማሪዎች
የባሕረ ሐሳብ ሥልጠና መስጠት

✅50 ተማሪዎች
የንባብ ትምህርት ማስተማር

✅20,000 ተማሪዎች
ግእዝ ቋንቋ ማሳወቅ

⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
🔔ለመመዝገብ
🔔🔔🔔🔔🔔

➡️በቴሌግራም
@pawli37
ወይም በስልክ
+251915642585

ዋናው ቻናላችንን ለመቀላቀል
⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/p09Geez
✅✅✅✅✅✅✅


🌿🌿🌿🔅🔅🔅🌿🌿🌿

ግጻዌ አመ ዘሰኑይ
ለጾመ
ነነዌ
👇👇👇👇👇
👉 👉 @misbakze 👈👈
👆👆👆👆👆
🌿🌿🌿🔅🔅🔅🌿🌿🌿


ወረቦቹን በድምጽ እንዲሁም የወረቦቹን አቀራረብ ነገ ይጠብቁን

#ሠናይ_ሠንበተ_ክርስቲያን_ይሁንላችሁ


🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵
ሥርዓተ ማኅሌት ዘየካቲት ኪዳነ ምሕረት
🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊
የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ "ሥርዓተ ነግሥ"
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፣ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፣ ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወታስተሥርዪ ኃጢአተ ሕዝብኪ ተበውሐ ለኪ፤ እምአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ፤ ከመ ትኩኒ ተንከተመ ለውልደ ስብእ፤ ለሕይወት ዘለዓለም፤ ለኪ ይደሉ ከመ ትኩኒ መድኃኒቶሙ ለመሐይምናን ሕዝብኪ፤ ኦ መድኃኒተ ኵሉ ዓለም፤ ወልድኪ ሣህሎ ይክፍለነ ሰአሊ ለነ ቅድስት።
@EOTCmahlet
ዘጣዕሙ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ቅንዑ ለእንተ ተዓቢ ጸጋ መድኃኒት ለነፍስ ወሥጋ፤ እስመ ርቱዓት ፍናዊሃ ጻድቃን የሐውርዎን ወኃጥአን ይስዕንዎን፤ ዘእንበለ ትብጻሕ ግብተ አሠንዶ ፍኖተ፤ ይፈኑ ለክሙ እመቅደሱ ረድኤተ፤ መድኃኒተ መቤዛዊተ እሞ ቅድስተ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ወረብ
ቅንዑ ለእንተ ተዓቢ ጸጋ መድኃኒት ለነፍስ ወሥጋ ማርያም ድንግል/፪/
እስመ ርቱዓት ፍናዊሃ ጻድቃን የሐውርዎን ወኃጥአን ይስዕንዎን/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ ኪዳነ ምሕረት
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘአስተማሰልዎ በኮከብ፤ ሶበ ብርሃኖ ተከድኑ ጽልሙታነ ራእይ ሕዝብ፤ ኪዳነ አምላክ ማርያም ወተስፋ መድኃኒት ዘዐርብ፤ ተናዘዘ ብኪ አኮኑ ኅሊና ቀዳማይ አብ፤ አመ እምገነቱ ተሰደ በኀዘን ዕፁብ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
አንቲ ውእቱ ተስፋሁ ለአዳም፤ አመ ይሰደድ እምገነት።
@EOTCmahlet
ወረብ
አንቲ ውእቱ ተስፋሁ ለአዳም አንቲ ውእቱ/፪/
አመ ይሰደድ እምገነት/፬/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክአ ኪዳነ ምሕረት
ሰላም ለአዕዛንኪ እለ ተበስራ ኪዳነ፤ እምአፈ ፈጣሪ ወልድኪ ዘባሕርየኪ ተከድነ፤ አምሕለኪ ማርያም ከመ ኢታርእይኒ ደይነ፤ እንበለ ምግባር ባሕቱ እመ ኢይጸድቅ አነ፤ ቦኑ ለከንቱ ኪዳንኪ ኮነ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ኪዳንኪ ኮነ ለኃጥአን ቤዛነ፤ ኪዳንኪ ኮነ ኪዳንኪ ኮነ፤ ለኃጥአን ቤዛነ ኪዳንኪ ኮነ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ኪዳንኪ ኮነ/፮/
ለኃጥአን ቤዛነ ኪዳንኪ ኮነ/፬/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክአ ኪዳነ ምሕረት
ሰላም ለመዛርዕኪ ወለኲርናዕኪ ምፅንጋዕ፤ እለ ሐቀፋሁ ለክርስቶስ ባሕርየ መለኮት ኅቡዕ፤ ማርያም ኅሪት እምነ መላእክት ወሰብእ፤ ተዝካረኪ ለእመ ገብረ በተአምኖ ጽኑዕ፤ በመንግሥት ሰማይ ምስሌኪ ይነግሥ ኃጥእ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
አመ ይነግሥ ወልድ በደብረ ጽዮን፤ ክፍልኒ ድንግል ዕቁም በየማን፤ ምስለ አባግዕ ቡሩካን።
@EOTCmahlet
ወረብ
ይነግሥ ወልድ በደብረ ጽዮን አመ ይነግሥ ወልድ/፪/
ክፍልኒ ድንግል ዕቁም በየማን/፪/
@EOTCmahlet
ዓዲ (ወይም)
ዚቅ
መፍትው እንከ ንወድሳ ወንግበር ተዝካራ፤ ለቅድስት ድንግል ዓፀደ ወይን፤ መሶበ ወርቅ እንተ መና።
@EOTCmahlet

መልክአ ኪዳነ ምሕረት
ሰላም ለመልክዕኪ እመልክዐ ሐና ወኤልሳቤጥ፤ ዘብዑድ ስኑ ወልምላሜሁ ፍሉጥ፤ ማርያም ድንግል ድንግልተ፧ አፍአ ወውስጥ፤ ቤዛ ይኩነኒ ኪዳንኪ በገጸ ፈጣሪ ሥሉጥ፤ አመ ወርኀ ነጊድ የኃልቅ ወይጸራዕ ሤጥ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ቃለ እግዚአብሔር እምድንግል አስተርአየ፤ ኤልሳቤጥ ኮነት ዓባየ፤ እስመ ወለደት ነቢየ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ወረብ
እምድንግል አስተርአየ ቃለ ቃለ እግዚአብሔር/፪/
ኤልሳቤጥ ኮነት ዓባየ"እስመ ወለደት ነቢየ"/፪/ /፪/
@EOTCmahlet
አንገርጋሪ
ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር፤ ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ፤ አንቲ ምስራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ፤ አማን፤ ኪዳንኪ ኢየኃልቅ።
@EOTCmahlet
አመላለስ
'አማን በአማን'/፪/ ኪዳንኪ 'አማን በአማን'/፪//፩/
ኪዳንኪ ኢየኃልቅ/፬/
@EOTCmahlet
ወረብ
ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ/፪/
አንቲ ምሥራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ ምሥራቅ ደብረ ሕይወት/፪/
@EOTCmahlet

እስመ ለዓለም ዘሰንበት

የማነ ብርሃን ኀደረ ኃበ ማርያም ድንግል፤ ጥዕምት በቃላ ወሠናይት ምግባራ ፤ እሞሙ ለሰማዕት፤ ወእኅቶሙ ለመላእክት ፤ ማ፦ እንተ ተሰምየት ሰንበተ ክርስቲያን ተስፋ ቅቡፃን፤ መድኃኒት ኮነት ለኩሎ ዓለም

🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

@EOTCmahlet
# Join & share #






ሰላም
ክነፈ ርግብ ....


👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

@EOTCmahlet
#Join & share


🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺 🌺
ሥርዓተ ዋዜማ ዘየካቲት ኪዳነ ምሕረት 
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀
ዋዜማ
ሃሌ ሉያ
ርግብየ ይቤላ በእንተ የውሃታ፤ በሐኪ ማርያም ሐዳስዩ ጣዕዋ፤ እንዘ ዓመቱ እሞ ረሰያ፤ ታዕካ ሰማይ ኮነ ማኅደራ፤ ዳዊት ይሴብሕ፤ ወይዜምር ዕዝራ።
@EOTCmahlet
ምልጣን
እንዘ ዓመቱ እሞ ረሰያ፤ ታዕካ ሰማይ ኮነ ማኅደራ፤ ዳዊት ይሴብሕ ወይዜምር ዕዝራ፤ ዳዊት ይሴብሕ ወይዜምር ዕዝራ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
ዳዊት ይሴብሕ ወይዜምር ዕዝራ/፪/
ዳዊት ይሴብሕ ወይዜምር ዕዝራ/፬/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
በ፭ ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ
ሰአሊ ለነ ማርያም፤ እንተ እግዚእ ኃረያ፤ ሰአሊ ለነ ማርያም።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
እግዚአብሔር ነግሠ
እንተ ክርስቶስ በግዕት፤ እንተ ታስተርኢ እምርኁቅ ብሔር፤ በቤተ ልሔም አስተብረከት ዕጓለ አንበሳ፤ ግሩመ ወለደት።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
በ፭ እግዚኦ ጸራሕኩ ኀቤከ
ዕፀ ጳጦስ ይእቲ እንተ በአማን፤ ይብልዋ ቅድስተ ቅዱሳን፤ ዕፀ ጳጦስ ይእቲ እንተ በአማን።
@EOTCmahlet
ይትባረክ
እግዝእትየ እብለኪ፤ ወእሙ ለእግዚእየ እብለኪ፤ ቃል ቅዱስ ኀደረ ላዕሌኪ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ሰላም
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር፤ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ፤ የሐንፁ አሕዛብ አረፋትኪ በዕንቊ ክቡር፤ ወመሠረትኪ በወርቅ ንጹሕ፤ ይሰግዱ ለኪ ውስተ ገጸ ምድር በእንተ ዕበየ ክብርኪ፤ አምላከ ፳ኤል ውእቱ ረዳኢኪ፤ ዘአድኃነኪ እምእደ ጸላዕትኪ፤ ወረሰየ ሰላመ ለበሐውርትኪ።
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
ዘአድኃነኪ እምእደ ጸላዕትኪ እምእደ ጸላዕትኪ/፪/
ወረሰየ ሰላመ ለበሐውርትኪ/፬/

👇👇👇👇👇🇪🇹
     👉@EOTCmahlet👈                 
     👉@EOTCmahlet👈
     👉@EOTCmahlet👈
    🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

      @EOTCmahlet
    #Join & share


70 ሺ ቤተሰብ ደርሠናል እንኳን ደስ አላችሁ 🎉🎊🥳

ሼር ስላደረጋችሁ ከልብ ከልብ እናመሰግናለን 🙇☺️

የቅድስት ኪዳነምህረት ልጆች አላችሁ? የበዓሉን ዋዜማ ና ማህሌት ወረብ ከነ ዋዜማ አቋቋምና ስርአተ አንገርጋሪ አባባል ጋር ተጣጥሞ ከነገ ጀምሮ ይላካል 🙏

የያዕቆብ ሌሊት ያድርግላችሁ 😊❤️

ያሬዳውያን ነን

#ሁሉም_ነገር_ስለ_ማህሌት@EOTCmahlet

20 last posts shown.