#SPHMMC
በ2017 ዓ.ም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች የምዝገባ ጊዜ ሚያዝያ 14 እና 15/2017 ዓ.ም መሆኑን ኮሌጁ አሳውቋል።
ገለጻ (Orientation) ሚያዝያ 16 እና 17/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ ሚያዚያ 20/2017 ዓ.ም ትምህርት ይጀመራል ተብሏል።
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ
➫ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ስቱደንት ኮፒ
➫ የሥራ መልቀቂያ
➫ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ
➫ ኦፊሺያል ትራንስክሪፕት ለኮሌጁ ማስላክ
➫ የ 'NGAT' ያለፉበት ሰርተፍኬት
የምዝገባ ቦታ፦ በኮሌጁ የሬጅስትራር ጽ/ቤት፣ የሰው ሀብት ልማት አስተዳደር
በተጨማሪም የቅጥር ውል ለመግባት መሟላት ያለባቸው፦
➫ የጤና ሚኒስቴር ውል የገቡበት ሰነድ
➫ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ስቱደንት ኮፒ
➫ የሥራ መልቀቂያ
➫ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ
ለበለጠ መረጃ፦ 0118965125
በ2017 ዓ.ም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች የምዝገባ ጊዜ ሚያዝያ 14 እና 15/2017 ዓ.ም መሆኑን ኮሌጁ አሳውቋል።
ገለጻ (Orientation) ሚያዝያ 16 እና 17/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ ሚያዚያ 20/2017 ዓ.ም ትምህርት ይጀመራል ተብሏል።
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ
➫ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ስቱደንት ኮፒ
➫ የሥራ መልቀቂያ
➫ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ
➫ ኦፊሺያል ትራንስክሪፕት ለኮሌጁ ማስላክ
➫ የ 'NGAT' ያለፉበት ሰርተፍኬት
የምዝገባ ቦታ፦ በኮሌጁ የሬጅስትራር ጽ/ቤት፣ የሰው ሀብት ልማት አስተዳደር
በተጨማሪም የቅጥር ውል ለመግባት መሟላት ያለባቸው፦
➫ የጤና ሚኒስቴር ውል የገቡበት ሰነድ
➫ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ስቱደንት ኮፒ
➫ የሥራ መልቀቂያ
➫ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ
ለበለጠ መረጃ፦ 0118965125