#ASTU
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ተማሪዎች ካርኒቫል አክብሯል።
የናዝሬት ቴክኒክ ኮሌጅ በሚል ስያሜ በ1986 ዓ.ም የተመሠረተው አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፤ አሁን ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ሁለት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው፡፡
ወደ ራስገዝ ዩኒቨርሲቲ ለመሸጋገር ዝግጅት ላይ የሚገኘው ዩኒቨርሲቲው፤ የመጀመሪያውን የቀድሞ ተማሪዎች ካርኒቫል በማክበር ላይ ይገኛል፡፡
ካርኒቫሉ ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፤ በአዲስ መልክ የተገነባ የሪጅስትራርና የአለምናይ ቢሮ ምርቃት እና የቀድሞ ተመራቂዎች የግንኙነት መረብ ሥራ መጀመር ኹነቶች በዛሬው ዕለት ተከናውነዋል።
የፓናል ውይይት፣ የቴክሎጂ ፈጠራ አውደ ርዕይ እና ሌሎች የቀድሞ ተማሪዎችን የሚያስተሳስር ዝግጅቶች እንደሚደረጉ ይጠበቃል።
#AcademicExcellence #HigherEducation #StudentLife
#StudyMotivation #StudyTips
#CollegeLife #UniversityLife
#EducationMatters
#LearnSomethingNew #OnlineLearning
#StudentResources #SuccessfulStudent
#AcademicSuccess
#EducationIsKey #LifelongLearning
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ተማሪዎች ካርኒቫል አክብሯል።
የናዝሬት ቴክኒክ ኮሌጅ በሚል ስያሜ በ1986 ዓ.ም የተመሠረተው አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፤ አሁን ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ሁለት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው፡፡
ወደ ራስገዝ ዩኒቨርሲቲ ለመሸጋገር ዝግጅት ላይ የሚገኘው ዩኒቨርሲቲው፤ የመጀመሪያውን የቀድሞ ተማሪዎች ካርኒቫል በማክበር ላይ ይገኛል፡፡
ካርኒቫሉ ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፤ በአዲስ መልክ የተገነባ የሪጅስትራርና የአለምናይ ቢሮ ምርቃት እና የቀድሞ ተመራቂዎች የግንኙነት መረብ ሥራ መጀመር ኹነቶች በዛሬው ዕለት ተከናውነዋል።
የፓናል ውይይት፣ የቴክሎጂ ፈጠራ አውደ ርዕይ እና ሌሎች የቀድሞ ተማሪዎችን የሚያስተሳስር ዝግጅቶች እንደሚደረጉ ይጠበቃል።
#AcademicExcellence #HigherEducation #StudentLife
#StudyMotivation #StudyTips
#CollegeLife #UniversityLife
#EducationMatters
#LearnSomethingNew #OnlineLearning
#StudentResources #SuccessfulStudent
#AcademicSuccess
#EducationIsKey #LifelongLearning