ዛሬ ከሲሚንቶ አምራች ኩባንያ ባለቤቶች እና የስራ ሃላፊዎች ጋር በሲሚንቶ ግብይት የአሰራር ስርዓት ላይ ውይይት ማድረጋቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል፡፡
በተለያዩ ውጪያዊና ውስጣዊ ምክንያቶች በበቂ ደረጃ ያለማምረት የምርት ፍላጎትና አቅርቦት ላይ ከፍተኛ መዛነፍ መፍጠሩንና የሲሚንቶ ግብይት በፋብሪካ እና በቸርቻሪዎች መካከል የሚሸጥበት የግብይት ሰንሰለት ለተጋነነ ዋጋ ጭማሪ በር የሚከፍቱ አሰራሮችን አስተካክለው በበቂ አምርተው ባጠረ የግብይት ሰንሰለት በሚሸጡበት አግባብ ላይ ግልፅ አቅጣጫ ማስቀመጣቸውን ተናግረዋል።
ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል፡፡
በተለያዩ ውጪያዊና ውስጣዊ ምክንያቶች በበቂ ደረጃ ያለማምረት የምርት ፍላጎትና አቅርቦት ላይ ከፍተኛ መዛነፍ መፍጠሩንና የሲሚንቶ ግብይት በፋብሪካ እና በቸርቻሪዎች መካከል የሚሸጥበት የግብይት ሰንሰለት ለተጋነነ ዋጋ ጭማሪ በር የሚከፍቱ አሰራሮችን አስተካክለው በበቂ አምርተው ባጠረ የግብይት ሰንሰለት በሚሸጡበት አግባብ ላይ ግልፅ አቅጣጫ ማስቀመጣቸውን ተናግረዋል።