#የሰበር መዝ/ቁ 240242
~ግንቦት 29/2016ዓ.ም~
`````````````````````
የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የሚደረግ የ አደራ ውል የግድ በፅሁፍ ሊደረግ የማይገባ ስለመሆኑ እና አንዲህ አይነት ዉል (ይዞታ ላይ ወይም የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የሚደረግ የ አደራ ዉል) ንብረቱን ሌላ ሰው ለግዜው አንዲጠብቅ አንጂ የማስተላለፍ ዉጤት ያለው ባለመሆኑ ዉሉ የ ፍታብሔር ሕግ ቁጥር 1723(1) በሚደግገው መሰረት በፍርድ ቤት ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው አካል ፊት የግድ መደረግ የሌለበት ስለመሆኑ የፌደራል ጠ/ፍ/ቤ/ሰበር ሰሚ ችሎታ በመዝገብ ቁጥር - 240242 (ያልታተመ) ላይ በ ቀን - 29/09/2016 አ.ም አስገዳጅ ትርጉም ሰጥቷል::
~ግንቦት 29/2016ዓ.ም~
`````````````````````
የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የሚደረግ የ አደራ ውል የግድ በፅሁፍ ሊደረግ የማይገባ ስለመሆኑ እና አንዲህ አይነት ዉል (ይዞታ ላይ ወይም የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የሚደረግ የ አደራ ዉል) ንብረቱን ሌላ ሰው ለግዜው አንዲጠብቅ አንጂ የማስተላለፍ ዉጤት ያለው ባለመሆኑ ዉሉ የ ፍታብሔር ሕግ ቁጥር 1723(1) በሚደግገው መሰረት በፍርድ ቤት ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው አካል ፊት የግድ መደረግ የሌለበት ስለመሆኑ የፌደራል ጠ/ፍ/ቤ/ሰበር ሰሚ ችሎታ በመዝገብ ቁጥር - 240242 (ያልታተመ) ላይ በ ቀን - 29/09/2016 አ.ም አስገዳጅ ትርጉም ሰጥቷል::