"ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጠመቁ ምክንያት ከብሉይ ወደ ሐዲስ፥ ከኦሪት ወደ ወንጌል አሻገረን፤ የመንግሥተ ሰማያትን ደጅ ከፈተልን፤ ወደ ሀገራችን (ወደ ሰማይ) ይጠራን ዘንድ ብቻ ሳይኾን ሊነገር በማይችል ክብር ያከብረን ዘንድም ቅዱስ መንፈሱን ላከልን፡፡"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
Share https://t.me/ethiopianorthodoxs /
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
Share https://t.me/ethiopianorthodoxs /