ማንችስተር ዩናይትድ በዛሬው እለት በአውሮፓ ሊግ የሮማኒያው ስቴዋ ቡካሬስት ላይ በተቀዳጀው የ2ለ0 ድል የውድድሩን የመጀመሪያ ዙር ያለ ሽንፈት የጨረሰ ብቸኛው ቡድን ሆኗል።
ዩናይትድ ዋንጫውን ያነሳ ይሆን? 🤔
#EuropaLeague #ManchesterUnited #FCSB
ዩናይትድ ዋንጫውን ያነሳ ይሆን? 🤔
#EuropaLeague #ManchesterUnited #FCSB