ማንችስተር ዩናይትድ ከኤፍኤ ዋንጫ ተሰናብቷል።
የሩብን አሞሪም ልጆች በሜዳቸው በፉልሃም በፍጹም ቅጣት ምት ተሸንፈው ነው ከውድድር ውጪ የሆኑት።
#FACup #ManchesterUnited #Fulham
የሩብን አሞሪም ልጆች በሜዳቸው በፉልሃም በፍጹም ቅጣት ምት ተሸንፈው ነው ከውድድር ውጪ የሆኑት።
#FACup #ManchesterUnited #Fulham