የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ ለተለያዩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጥተዋል
በዚህ መሠረት፦
1. አማኑኤል ፈረደ አያሌው (ዶ.ር) በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ ርእሰ መሥተዳደር ልዩ አማካሪ
2. መስፍን አበጀ ተፈራ (ዶ.ር) - በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የርእሰ መሥተዳደሩ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ አማካሪ
3. ወ/ሮ መሰሉ ብርሃኑ ካሳው - የአብክመ ቆላና መስኖ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
4. አቶ ደረጀ ማንደፍሮ ዳመነ - የአብክመ ግብርና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
5. አቶ ፈንታሁን ስጦታው ፈለቀ - በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ ግብርና ጥራትና ደህንነት ባለስልጣን ኃላፊ
6. አቶ ደምስ እንድሪስ ይማም - የአብክመ ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
7. አቶ ጥላሁን ፈንታው ተሾመ - የአብክመ ፕላን ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
8. ወ/ሮ ትብለጥ መንገሻ አማረ - የአብክመ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
9. አቶ ሙሉነህ ዘበነ ሳህሌ - የአብክመ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
10. ወ/ሮ አትክልት አሳቤ ታምሩ - የአብክመ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
11. አቶ ዘላለም አረጋ መኮነን - የአብክመ ወጣትና ስፖርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
12. ወ/ሮ ሃናን ይመር አሊ - በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ ሴ/ህ/ማ/ጉ ቢሮ ረዳት አማካሪ
13. አቶ አባይነህ ጌጡ ያሬድ - በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የህዳሴ ግድብ ማስተባባሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ
14. አቶ አታላይ ክብረት ማሩ - በኤጀንሲ ኃላፊ ደረጃ የርዕሰ መስተዳደር ጽ/ቤት የክልል ተቋማት ክትትል አማካሪ
15. አቶ ይርጋ አላምነህ ወርቅነህ - በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የርዕሰ መስተዳደር ጽ/ቤት የኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር ረዳት አማካሪ
16. ወ/ሮ ውዴ እውነቱ አዳምነው - በምክትል ኤጀንሲ ኃላፊ ደረጃ የካቢኔ ሴክረታሪያት ኃላፊ
17. አቶ ዳዊት አቡ አለሙ - የጣና ሐይቅና ሌሎች ውሃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ ምክትል ኃላፊ
18. አቶ ወርቁ ኃ/ማርያም ጌጡ - የአብክመ በየነ መንግስታት ግንኙነት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
19. አቶ ዮናስ ይትባረክ አበበ - በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአማራ ሆቴሎችና ሪዞርቶች ልማትና ማስፋፊያ ድርጅት ስራ አስኪያጅ
20. አቶ ፋሲል ሰንደቁ አደመ - በም/አስተዳዳሪ ማዕረግ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደር የህዝብ ግንኙነት እና አደረጃጀት ዋና አማካሪ
21. አቶ ሙሉጌታ ንጋቱ ለገሰ - የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደር ዉሃና ኢነርጂ መምሪያ ኃላፊ
22.አቶ ስጦታው ሰጤ ነጋሽ - የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደር ገቢዎች መምሪያ ኃላፊ
23. ወ/ሮ ካሳየ ስመኝ ዋሴ - የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ደንና አካባቢ ጥበቃ ተጠሪ ጽ/ቤት ኃላፊ
24. አቶ ሙሉጌታ አለም አድገህ - የምዕ/ጎጃም ዞን አስተዳደር ሰላም እና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ
25. አቶ አግማስ አንተነህ ውቤ - የምዕ/ጎጃም ዞን አስተዳደር ምክትል አስተዳዳሪና ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ
26. አቶ መንግስቱ አየለ ደምለዉ - የሰሜን ጎጃም ዞን አስተዳደር መንገድና ትራንስፖርት መምሪያ ኃላፊ
27. አቶ ስጦታው መርሻ አጆነህ - የሰሜን ጎጃም ዞን አስተዳደር ማዕድን መምሪያ ኃላፊ
28. አቶ ንብረት አበጀ አለሙ - የሰሜን ጎጃም ዞን አስተዳደር ስራና ስልጠና መምሪያ ኃላፊ
29. አቶ ዘውዱ ላቀው ሞገስ - በም/አስተዳደሪ ማዕረግ ለሰሜን ጎጃም ዞን አስተዳደር ኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር አማካሪ
30. ወ/ሮ የሽወርቅ ድረስ ተሰማ - የሰሜን ጎጃም ዞን አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ምክትል ኃላፊ
31. ወ/ሮ ፀሐይነሽ ተፈራ በላይነህ - የሰሜን ጎጃም ዞን አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ መምሪያ ምክትል ኃላፊ
32. አቶ ዘነበ ሀይሉ ተ/ፃዲቅ - የሰሜን ሽዋ ዞን አስተዳደር ህብረት ስራ ማህበራት ተጠሪ ጽ/ቤት ኃላፊ
33. ወ/ሮ ተዋባች ጌታቸው ዘዉዴ - የሰሜን ሽዋ ዞን አስተዳደር ዞን ባህል ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ
34. አቶ ዋሲሁን ብርሀኑ ሰብስቤ - የሰሜን ሽዋ ዞን አስተዳደር ዞን ትምህርት መምሪያ ምክትል ኃላፊ በመሆን ተሹመዋል፡፡
ተሿሚዎች በተለያዩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊነቶች የሠሩ ሲሆን የላቀ ዕውቀት፣ ብቃት፣ ቁርጠኝነት እና ታታሪነት ያላቸው ስለመሆኑም ተገልጿል ሲል አሚኮ ዘገቧል።
በዚህ መሠረት፦
1. አማኑኤል ፈረደ አያሌው (ዶ.ር) በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ ርእሰ መሥተዳደር ልዩ አማካሪ
2. መስፍን አበጀ ተፈራ (ዶ.ር) - በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የርእሰ መሥተዳደሩ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ አማካሪ
3. ወ/ሮ መሰሉ ብርሃኑ ካሳው - የአብክመ ቆላና መስኖ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
4. አቶ ደረጀ ማንደፍሮ ዳመነ - የአብክመ ግብርና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
5. አቶ ፈንታሁን ስጦታው ፈለቀ - በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ ግብርና ጥራትና ደህንነት ባለስልጣን ኃላፊ
6. አቶ ደምስ እንድሪስ ይማም - የአብክመ ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
7. አቶ ጥላሁን ፈንታው ተሾመ - የአብክመ ፕላን ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
8. ወ/ሮ ትብለጥ መንገሻ አማረ - የአብክመ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
9. አቶ ሙሉነህ ዘበነ ሳህሌ - የአብክመ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
10. ወ/ሮ አትክልት አሳቤ ታምሩ - የአብክመ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
11. አቶ ዘላለም አረጋ መኮነን - የአብክመ ወጣትና ስፖርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
12. ወ/ሮ ሃናን ይመር አሊ - በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ ሴ/ህ/ማ/ጉ ቢሮ ረዳት አማካሪ
13. አቶ አባይነህ ጌጡ ያሬድ - በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የህዳሴ ግድብ ማስተባባሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ
14. አቶ አታላይ ክብረት ማሩ - በኤጀንሲ ኃላፊ ደረጃ የርዕሰ መስተዳደር ጽ/ቤት የክልል ተቋማት ክትትል አማካሪ
15. አቶ ይርጋ አላምነህ ወርቅነህ - በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የርዕሰ መስተዳደር ጽ/ቤት የኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር ረዳት አማካሪ
16. ወ/ሮ ውዴ እውነቱ አዳምነው - በምክትል ኤጀንሲ ኃላፊ ደረጃ የካቢኔ ሴክረታሪያት ኃላፊ
17. አቶ ዳዊት አቡ አለሙ - የጣና ሐይቅና ሌሎች ውሃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ ምክትል ኃላፊ
18. አቶ ወርቁ ኃ/ማርያም ጌጡ - የአብክመ በየነ መንግስታት ግንኙነት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
19. አቶ ዮናስ ይትባረክ አበበ - በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአማራ ሆቴሎችና ሪዞርቶች ልማትና ማስፋፊያ ድርጅት ስራ አስኪያጅ
20. አቶ ፋሲል ሰንደቁ አደመ - በም/አስተዳዳሪ ማዕረግ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደር የህዝብ ግንኙነት እና አደረጃጀት ዋና አማካሪ
21. አቶ ሙሉጌታ ንጋቱ ለገሰ - የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደር ዉሃና ኢነርጂ መምሪያ ኃላፊ
22.አቶ ስጦታው ሰጤ ነጋሽ - የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደር ገቢዎች መምሪያ ኃላፊ
23. ወ/ሮ ካሳየ ስመኝ ዋሴ - የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ደንና አካባቢ ጥበቃ ተጠሪ ጽ/ቤት ኃላፊ
24. አቶ ሙሉጌታ አለም አድገህ - የምዕ/ጎጃም ዞን አስተዳደር ሰላም እና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ
25. አቶ አግማስ አንተነህ ውቤ - የምዕ/ጎጃም ዞን አስተዳደር ምክትል አስተዳዳሪና ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ
26. አቶ መንግስቱ አየለ ደምለዉ - የሰሜን ጎጃም ዞን አስተዳደር መንገድና ትራንስፖርት መምሪያ ኃላፊ
27. አቶ ስጦታው መርሻ አጆነህ - የሰሜን ጎጃም ዞን አስተዳደር ማዕድን መምሪያ ኃላፊ
28. አቶ ንብረት አበጀ አለሙ - የሰሜን ጎጃም ዞን አስተዳደር ስራና ስልጠና መምሪያ ኃላፊ
29. አቶ ዘውዱ ላቀው ሞገስ - በም/አስተዳደሪ ማዕረግ ለሰሜን ጎጃም ዞን አስተዳደር ኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር አማካሪ
30. ወ/ሮ የሽወርቅ ድረስ ተሰማ - የሰሜን ጎጃም ዞን አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ምክትል ኃላፊ
31. ወ/ሮ ፀሐይነሽ ተፈራ በላይነህ - የሰሜን ጎጃም ዞን አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ መምሪያ ምክትል ኃላፊ
32. አቶ ዘነበ ሀይሉ ተ/ፃዲቅ - የሰሜን ሽዋ ዞን አስተዳደር ህብረት ስራ ማህበራት ተጠሪ ጽ/ቤት ኃላፊ
33. ወ/ሮ ተዋባች ጌታቸው ዘዉዴ - የሰሜን ሽዋ ዞን አስተዳደር ዞን ባህል ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ
34. አቶ ዋሲሁን ብርሀኑ ሰብስቤ - የሰሜን ሽዋ ዞን አስተዳደር ዞን ትምህርት መምሪያ ምክትል ኃላፊ በመሆን ተሹመዋል፡፡
ተሿሚዎች በተለያዩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊነቶች የሠሩ ሲሆን የላቀ ዕውቀት፣ ብቃት፣ ቁርጠኝነት እና ታታሪነት ያላቸው ስለመሆኑም ተገልጿል ሲል አሚኮ ዘገቧል።