#DebarkUniversity
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ለነባር አንደኛ፣ ሦስተኛ እና አራተኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡
በዚህም የነባር አንደኛ፣ ሦስተኛ እና አራተኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ጥቅምት 20 እና 21/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በቅጣት ምዝገባ ጥቅምት 22/2017 ዓ.ም ብቻ ሲሆን፤ ትምህርት ጥቅምት 25/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ እንዲሁም በ2016 ዓ.ም አዲስ አንደኛ ዓመት እና የሪሚዲያል ፕሮግራም በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የምትመደቡ ተማሪዎች በሌላ ማስታወቂያ ጥሪ እንደሚደረግላችሁ ተገልጿል፡፡
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ለነባር አንደኛ፣ ሦስተኛ እና አራተኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡
በዚህም የነባር አንደኛ፣ ሦስተኛ እና አራተኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ጥቅምት 20 እና 21/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በቅጣት ምዝገባ ጥቅምት 22/2017 ዓ.ም ብቻ ሲሆን፤ ትምህርት ጥቅምት 25/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ እንዲሁም በ2016 ዓ.ም አዲስ አንደኛ ዓመት እና የሪሚዲያል ፕሮግራም በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የምትመደቡ ተማሪዎች በሌላ ማስታወቂያ ጥሪ እንደሚደረግላችሁ ተገልጿል፡፡
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝