በህይወታችን ውስጥ ብዙ ነገሮች በእኛ ቁጥጥር ስር አይደሉም። ይሁንና የሚከተሉትን 22 ነገሮች ልንቆጣጠራቸው እንችላለን።
1. ምልከታችንን
በጎ ምልከታን ይኑረን
2. ታማኝነታችንን
ለእሴቶቻችን ታማኝ እንሁን፣ በከባድ ጊዜ ሳይቀር
3. ድፍረታችንን
ፍርሀታችንን ታግለን እንደግ
4. ደግነታችንን
ትንሿ የደግነት ምግባራችን የሆነ ሰውን ቀን ታብራ
5. ተጽእኖአችንን
ልንከተለው የምንፈልገው ዓይነት መሪ እንሁን
6. እርምጃዎቻችንን
በኋላ ላይ የምንኮራባቸውን ውሳኔዎችን እንወስን
7. ወሰኖቻችንን
አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ወሰናችን እንዳይጣስ ሀይ ማለትን እንልመድ
8. ጥረቶቻችንን
ነገሮች እጅግ አዳጋች በሆኑ ቁጥር ወደፊት መግፋታችንን አናቁም
9. በማን እንደምንከበብ
በሚደግፉን ሰዎች ዙሪያችንን እንክበብ
10. በራስ መተማመናችንን
ማድረግ እንደምንችል እንመን፣ ችለንም እናሳያለን
11. ሰበቦቻችንን
ህልሞቻችንን ሳይገድሉ በፊት ሰበቦቻችንን እንግደል
12. ትኩረታችንን
ምን ላይ ማተኮረ እንዳለብን እንምረጥ
13. አጥሮቻችንን
አጥሮቻችንን ሰብረን፣ ሌሎች ሰፋፊ አጥሮችን እንገንባ
14. ግቦቻችንን
ከፍ ያሉ ነገር ግን የሚደረሰባቸው ይሁኑ።
15. ጊዜያችንን
አስፈላጊ ለሆኑ ነገሮች ቅድሚያ እንስጥ
16. ቃሎቻችንን
ለእራሳችንም ሆነ ለሌሎች በጎ ነገርን እንናገር
17. እራስን መንከባከብን
በየእለቱ ለእራሳችን ጊዜ እንስጥ
18. ዝምታችንን
ባይወደድ እንኳ መናገራችንን እናቁም
19.የህሊና ወቀሳችንን
ተገቢውን ቦታ እንስጠው
20. አእምሮአዊ እሳቤአችንን
አንድ ቦታ ከተቸነከረ እሳቤ ተላቀን በማደግ ላይ የተመሰረት እሳቤን እንገንባ
21. አላማዎቻችንን
ድርጊቶችን በተልእኮአችን ጋር ይጣጣሙ
22. ምስጋናችንን
በረከታችን ትንሽ ብትሆን እንኳ ማመስገናችንን አንርሳ
መልካም ሰንበት!
1. ምልከታችንን
በጎ ምልከታን ይኑረን
2. ታማኝነታችንን
ለእሴቶቻችን ታማኝ እንሁን፣ በከባድ ጊዜ ሳይቀር
3. ድፍረታችንን
ፍርሀታችንን ታግለን እንደግ
4. ደግነታችንን
ትንሿ የደግነት ምግባራችን የሆነ ሰውን ቀን ታብራ
5. ተጽእኖአችንን
ልንከተለው የምንፈልገው ዓይነት መሪ እንሁን
6. እርምጃዎቻችንን
በኋላ ላይ የምንኮራባቸውን ውሳኔዎችን እንወስን
7. ወሰኖቻችንን
አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ወሰናችን እንዳይጣስ ሀይ ማለትን እንልመድ
8. ጥረቶቻችንን
ነገሮች እጅግ አዳጋች በሆኑ ቁጥር ወደፊት መግፋታችንን አናቁም
9. በማን እንደምንከበብ
በሚደግፉን ሰዎች ዙሪያችንን እንክበብ
10. በራስ መተማመናችንን
ማድረግ እንደምንችል እንመን፣ ችለንም እናሳያለን
11. ሰበቦቻችንን
ህልሞቻችንን ሳይገድሉ በፊት ሰበቦቻችንን እንግደል
12. ትኩረታችንን
ምን ላይ ማተኮረ እንዳለብን እንምረጥ
13. አጥሮቻችንን
አጥሮቻችንን ሰብረን፣ ሌሎች ሰፋፊ አጥሮችን እንገንባ
14. ግቦቻችንን
ከፍ ያሉ ነገር ግን የሚደረሰባቸው ይሁኑ።
15. ጊዜያችንን
አስፈላጊ ለሆኑ ነገሮች ቅድሚያ እንስጥ
16. ቃሎቻችንን
ለእራሳችንም ሆነ ለሌሎች በጎ ነገርን እንናገር
17. እራስን መንከባከብን
በየእለቱ ለእራሳችን ጊዜ እንስጥ
18. ዝምታችንን
ባይወደድ እንኳ መናገራችንን እናቁም
19.የህሊና ወቀሳችንን
ተገቢውን ቦታ እንስጠው
20. አእምሮአዊ እሳቤአችንን
አንድ ቦታ ከተቸነከረ እሳቤ ተላቀን በማደግ ላይ የተመሰረት እሳቤን እንገንባ
21. አላማዎቻችንን
ድርጊቶችን በተልእኮአችን ጋር ይጣጣሙ
22. ምስጋናችንን
በረከታችን ትንሽ ብትሆን እንኳ ማመስገናችንን አንርሳ
መልካም ሰንበት!