የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በየሁለት ሳምንቱ የሚካሄድ ተከታታይ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ሊያወጣ ነው።
ብሔራዊ ባንኩ የወርቅ አቅርቦትና ሽያጭ በመጨመሩ እንዲሁም የሐዋላ እና የካፒታል ፍሰት በመሻሻሉ በታሪክ ከፍተኛ የሆነ የውጪ ምንዛሪ ክምችት ለመያዝ ችያለሁ ብሏል።
በእዚሁ መሠረት ብሔራዊ ባንኩ ነገ፣ መጋቢት 23 ቀን 2017፣ 50 ሚሊዮን ዶላር ባንኮች ተጫርተው እንዲገዙ ለገበያ አቅርቧል።
ብሔራዊ ባንኩ የወርቅ አቅርቦትና ሽያጭ በመጨመሩ እንዲሁም የሐዋላ እና የካፒታል ፍሰት በመሻሻሉ በታሪክ ከፍተኛ የሆነ የውጪ ምንዛሪ ክምችት ለመያዝ ችያለሁ ብሏል።
በእዚሁ መሠረት ብሔራዊ ባንኩ ነገ፣ መጋቢት 23 ቀን 2017፣ 50 ሚሊዮን ዶላር ባንኮች ተጫርተው እንዲገዙ ለገበያ አቅርቧል።