የማለዳ መልዕክት
ማቴዎስ 6 : 25፤ ስለዚህ እላችኋለሁ፥ ስለ ነፍሳችሁ በምትበሉትና በምትጠጡት፥ ወይም ስለ ሰውነታችሁ በምትለብሱት አትጨነቁ፤ ነፍስ ከመብል ሰውነትም ከልብስ አይበልጥምን?
.
.
.
33፤ ነገር ግን አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት ጽድቁንም ፈልጉ፥ ይህም ሁሉ ይጨመርላችኋል።
የኔ ጌታ ሁሉ ነገሬ በአንተ እጅ ነው ታዲያ እኔ ለምን ሊጨነቅ
አንተ ነገዬን ታውቃለህ በኢየሱስ ስም
🎶🎶🎶🎶🎶🎶🎶🎶🎶
ነገሬ ያለው በእርሱ እጅ ነው 2*
የሚያስፈራኝ የሚያሰጋኝ እስት ማነው
react ❤ 🙏 👍 😍 🥰