ጉዙ ወደ አብሬት ብለው የሚሄዱ ሰዎች አላህን ሊፈሩ ይገባል።
የአብሬት ሸህ አይደለም ለሌላ ሊደርሱ፣ ሌላን ሊጠቅሙ እራሳቸውን ከደርግ ማስጣል አልቻሉም።
ይመጣሉ ብለው የሚያምኑም አሉ፣ እሳቸው ከነልጃቸውና ተከታዬቻቸው ሞተዋል።
አብሬትን በአላህ ላይ ማጋራት ታላቅ ወንጀል ነው።
ጉራጊኛ የምትናገሩ ዱአቶች በጉራጊኛ የሚባሉ የሺርክ ስንኞችን አደራ በቁርአንና ሱና መልስ ስጡባቸው።
የአብሬት ሸህ አይደለም ለሌላ ሊደርሱ፣ ሌላን ሊጠቅሙ እራሳቸውን ከደርግ ማስጣል አልቻሉም።
ይመጣሉ ብለው የሚያምኑም አሉ፣ እሳቸው ከነልጃቸውና ተከታዬቻቸው ሞተዋል።
አብሬትን በአላህ ላይ ማጋራት ታላቅ ወንጀል ነው።
ጉራጊኛ የምትናገሩ ዱአቶች በጉራጊኛ የሚባሉ የሺርክ ስንኞችን አደራ በቁርአንና ሱና መልስ ስጡባቸው።