📚#የሀዲስ_ትምህርት
📖الحديث الخامس والثلاثون
عن أبي هريرة رضي الله عنه قال: قال رسول اللهﷺ ؛ «لا تحاسدوا، ولا تناجشوا، ولا تباغضوا، ولا تدابروا، ولا يبع بعضكم على بيع بعض، وكونوا عباد الله إخوانا، المسلم،لا يظلمه، ولا يخذله، ولا يكذبه، ولا يحقره، التقوى هاهنا، ويشير إلى صدره ثلاث مرات، بحسب امرئ من الشر أن يحقر أخاه المسلم، كل مسلم على ميلم حرام، دمه، وماله، وعرضه.» رواه مسلم
📕ሐዲስ ቁጥር 35
አቢ ሁረይረህ እንዲህ ብለዋል: የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል; «አትመቃቀኙ፣ አትቦጫጨቁ፣ አትጠላሉ፣ ጀርባ አትሰጣጡ፣ አንዳችሁ የወንድሙ ገበያ ላይ አይገበያይ፣ ወንድማማች የአላህ ባሮች ሁኑ፤ ሙስሊም ለሙስሊም ወንድሙ ነው። አይበድለው፤ እርዳታን አይንፈገው፤ አይዋሸው፤ አያዋርደው(አሳንሰው)፤ “አላህን መፍራት እዚህ ጋር ነው” 3 ጊዜ አሉ(በእጃቸው ወደ ደረታቸው እያመለከቱ)፥ አንድ ሰው ሙስሊም ወንድሙን አሳንሶ ማየቱ ወንጀል ላይ ለመውደቅ(ጀሀነም ለመግባት) በቂው ነው፥ ሁሉም ሙስሊም በሌላ ሙስሊም ላይ ደሙ፣ ገንዘቡ፣ ክብሩ ሀራም ነው።»
ሙስሊም ዘግበውታል።
📌ማስታወሻ
- አትቦጫጨቁ ማለት፦ ሁለት ሻጮች ተባብረው ገዥን እንዳይበሉ፥ ይህም፦ ሻጭ እና ገዥ ሲደራደሩ የሻጭ ጓደኛ ገዥ መስሎ እቃውን ማዋደድና ገዢው ጨምሮ እንዲገዛ ማድረግ።
ወይም ሁለት ገዢዎች ተባብረው ሻጭን እንዳይበሉ፥ ይህም፦ ሻጭ እና ገዥ ሲደራደሩ የገዥ ጓደኛ ሌላ ገዥ መስሎ እቃውን ማራከስና ሻጩ ቀንሶ እንዲሸጥ ማድረግ።
- በወንድሙ ንግድ ውስጥ አይነግድ ማለት፦ ሻጭ እና ገዥ ተደራድረው ሳይለያዩ ሌላ ሻጭ ወይም ገዥ ጣልቃ አይግባ ማለት ነው።
📎ከሐዲሱ የምንይዛቸው ቁምነገሮች
📍ሐዲሱ ላይ የተጠቀሱ ነገሮች እንደተከለከሉ
📍ሙስሊሞች ወንድማማች እንደሆኑ
📍የወንድማማችነት መስፈርት እስልምና መሆኑን
📍አላህን የመፍራት መሰረት ልብ መሆኑን
📍ሙስሊምን አሳንሶ የማየት አደጋነት
والله أعلم
© ሂዳያ መልቲሚዲያ
🗓 እሁድ | ህዳር 22/2017
♡ ⎙ ㅤ ⌲ 🔕 📢
ˡⁱᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜʰᵃⁿⁿᵉˡ
📖الحديث الخامس والثلاثون
عن أبي هريرة رضي الله عنه قال: قال رسول اللهﷺ ؛ «لا تحاسدوا، ولا تناجشوا، ولا تباغضوا، ولا تدابروا، ولا يبع بعضكم على بيع بعض، وكونوا عباد الله إخوانا، المسلم،لا يظلمه، ولا يخذله، ولا يكذبه، ولا يحقره، التقوى هاهنا، ويشير إلى صدره ثلاث مرات، بحسب امرئ من الشر أن يحقر أخاه المسلم، كل مسلم على ميلم حرام، دمه، وماله، وعرضه.» رواه مسلم
📕ሐዲስ ቁጥር 35
አቢ ሁረይረህ እንዲህ ብለዋል: የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል; «አትመቃቀኙ፣ አትቦጫጨቁ፣ አትጠላሉ፣ ጀርባ አትሰጣጡ፣ አንዳችሁ የወንድሙ ገበያ ላይ አይገበያይ፣ ወንድማማች የአላህ ባሮች ሁኑ፤ ሙስሊም ለሙስሊም ወንድሙ ነው። አይበድለው፤ እርዳታን አይንፈገው፤ አይዋሸው፤ አያዋርደው(አሳንሰው)፤ “አላህን መፍራት እዚህ ጋር ነው” 3 ጊዜ አሉ(በእጃቸው ወደ ደረታቸው እያመለከቱ)፥ አንድ ሰው ሙስሊም ወንድሙን አሳንሶ ማየቱ ወንጀል ላይ ለመውደቅ(ጀሀነም ለመግባት) በቂው ነው፥ ሁሉም ሙስሊም በሌላ ሙስሊም ላይ ደሙ፣ ገንዘቡ፣ ክብሩ ሀራም ነው።»
ሙስሊም ዘግበውታል።
📌ማስታወሻ
- አትቦጫጨቁ ማለት፦ ሁለት ሻጮች ተባብረው ገዥን እንዳይበሉ፥ ይህም፦ ሻጭ እና ገዥ ሲደራደሩ የሻጭ ጓደኛ ገዥ መስሎ እቃውን ማዋደድና ገዢው ጨምሮ እንዲገዛ ማድረግ።
ወይም ሁለት ገዢዎች ተባብረው ሻጭን እንዳይበሉ፥ ይህም፦ ሻጭ እና ገዥ ሲደራደሩ የገዥ ጓደኛ ሌላ ገዥ መስሎ እቃውን ማራከስና ሻጩ ቀንሶ እንዲሸጥ ማድረግ።
- በወንድሙ ንግድ ውስጥ አይነግድ ማለት፦ ሻጭ እና ገዥ ተደራድረው ሳይለያዩ ሌላ ሻጭ ወይም ገዥ ጣልቃ አይግባ ማለት ነው።
📎ከሐዲሱ የምንይዛቸው ቁምነገሮች
📍ሐዲሱ ላይ የተጠቀሱ ነገሮች እንደተከለከሉ
📍ሙስሊሞች ወንድማማች እንደሆኑ
📍የወንድማማችነት መስፈርት እስልምና መሆኑን
📍አላህን የመፍራት መሰረት ልብ መሆኑን
📍ሙስሊምን አሳንሶ የማየት አደጋነት
والله أعلم
© ሂዳያ መልቲሚዲያ
🗓 እሁድ | ህዳር 22/2017
♡ ⎙ ㅤ ⌲ 🔕 📢
ˡⁱᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜʰᵃⁿⁿᵉˡ