በነገው ዕለት የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት በሀገረ አቀፍ ደረጃ ለሚካሄደው የቁርዓን ውድድር ክ/ከተማውን የሚወክሉ ተወዳዳሪዎችን ለመለየት በቢላል መስጂድ ላይ የቁርዓን ውድድር ያካሂዳል።
የዕረፍት ቀናችንን በተከበረው ረመዳን የአላህን ቃል በማዳመጥ እናሳልፍ ሁላችንም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ ቢላል መስጂድ እንገናኝ።
Huda Multimedia
የዕረፍት ቀናችንን በተከበረው ረመዳን የአላህን ቃል በማዳመጥ እናሳልፍ ሁላችንም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ ቢላል መስጂድ እንገናኝ።
Huda Multimedia