እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የዋንጫ አሸናፊ ሆነ ።
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከጥር 17-27 /2017 ዓ፣ም ሲካሄድ በቆየው የኢትዮጵያ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አመታዊ የስፖርት ፌስቲቫል ዛሬ ሲጠናቀቅ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በባህላዊ ስፖርት በሴቶች የቡብ ፍፃሜ ጨዋታ አሸናፊ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ተሳትፎው የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል፡፡
ጥር 27/2017ዓ፣ም፤አዲስ አበባ
ያለህን ዕምቅ አቅም ለይተህ ተጠቀም!!
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከጥር 17-27 /2017 ዓ፣ም ሲካሄድ በቆየው የኢትዮጵያ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አመታዊ የስፖርት ፌስቲቫል ዛሬ ሲጠናቀቅ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በባህላዊ ስፖርት በሴቶች የቡብ ፍፃሜ ጨዋታ አሸናፊ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ተሳትፎው የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል፡፡
ጥር 27/2017ዓ፣ም፤አዲስ አበባ
ያለህን ዕምቅ አቅም ለይተህ ተጠቀም!!