እስራኤል እና ሀማስ በኩል ከ1 አመት ከ3 ወር በላይ ሲደረግ የቆየው ጦርነት በስምምነት መጠናቀቁን የሀማስ ባለስልጣናት ገልጸዋል።
በዚህም የመጀመሪያ ዙር የድርድር ሂደት ሀማስ ምርኮኞችን የሚለቅ ሲሆን እስራኤልም ፍልስጤማውያን እስረኞችን የምትለቅ ይሆናል።
የሰላም ስምምነቱ ዘላቂ የተኩስ አቁም ስምምነትን እና በጋዛ ሰብዓዊ እርዳታዎችን ለማስገባት ወሳኝ መሆኑም ተገልጿል።
@islam_in_school
በዚህም የመጀመሪያ ዙር የድርድር ሂደት ሀማስ ምርኮኞችን የሚለቅ ሲሆን እስራኤልም ፍልስጤማውያን እስረኞችን የምትለቅ ይሆናል።
የሰላም ስምምነቱ ዘላቂ የተኩስ አቁም ስምምነትን እና በጋዛ ሰብዓዊ እርዳታዎችን ለማስገባት ወሳኝ መሆኑም ተገልጿል።
@islam_in_school