✝ ሰላም ውድ የእግዚአብሔር ልጆች እንዴት ሰነበታችሁ ✝
💫 እግዚአብሔር ወዶ እና ፈቅዶ እስከ ዛሬዋ እለት የነበረንን የዲያቆን ሄኖክ ሀይሌን የብርሃን እናት የተሰኘውን መፅሀፍ የንባብ challenge በዛሬው እለት አጠናቀናል።
🌷 እግዚአብሔር ይመስገን 🌷
አብራችሁን ለነበራችሁ ውድ አንባቢያን እንዲሁም አድማጮቻችን በሙሉ በቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ ቤተ መፅሐፍት ክፍል ስም እግዚአብሔር ይስጥልን
💫 እግዚአብሔር ወዶ እና ፈቅዶ እስከ ዛሬዋ እለት የነበረንን የዲያቆን ሄኖክ ሀይሌን የብርሃን እናት የተሰኘውን መፅሀፍ የንባብ challenge በዛሬው እለት አጠናቀናል።
🌷 እግዚአብሔር ይመስገን 🌷
አብራችሁን ለነበራችሁ ውድ አንባቢያን እንዲሁም አድማጮቻችን በሙሉ በቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ ቤተ መፅሐፍት ክፍል ስም እግዚአብሔር ይስጥልን