በወሳኝ ጊዜ መኖራቸው በሚያስፈልጋችሁ ሰአት የቅርብ ያላችኋቸው ወይም አይን የጣላችሁባቸው ሰዎች ዞር ሲሉ ፣ የጠበቃችሁባቸውን ነገር ለመወጣት ባልተገኙላችሁ ባልረዷችሁ ጊዜ ከማዘን ይልቅ እንዲ አስቡ!!!! ፈፅሞ ነገራችሁ ከምትወዷቸው ከሚወዷችሁ ከቅርብ ከሩቅ ወዳጆችችሁ ጋር የተያያዘ አይደለም ።#ማድረግ #እየፈለጉ እግዚአብሔር #አልፈቀደላቸው እንደሆነስ? ከሀሳባቸው ዘወር አድርጓችሁ እንደሆነስ ? በእርሱ ላይ #እንድትተማመኑና #እንድትደገፉ እያመቻቻችሁ ከሆነስ?#አይናችሁን #ከሰው ላይ አንሱና የእርሱ ፈቃድ ብቻ በህይወታችሁ እንዲከናወን አብዝታችሁ ወደ እርሱ ቅረቡ
መድሀኒት ከእርሱ ዘንድ ብቻ ነው። እርሱ የከፈተውን ማንም አይዘጋውም የዘጋውን ማንም አይከፍተውም ።
#ነገራችሁን_ከሰው_ደጅ_አትጠብቁ።
@lovedbychrist
@lovedbychrist
መድሀኒት ከእርሱ ዘንድ ብቻ ነው። እርሱ የከፈተውን ማንም አይዘጋውም የዘጋውን ማንም አይከፍተውም ።
#ነገራችሁን_ከሰው_ደጅ_አትጠብቁ።
@lovedbychrist
@lovedbychrist