በማኅበረ ቅዱሳን የጎንደር ማእከል “አደራ አለብኝ” በሚል መሪ ቃል መርሐ ግብር አከናወነ።
ጥር ፪ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም
“አደራ አለብኝ” በሚል መሪ ቃል የማኅበረ ቅዱሳን ጎንደር ማእከል ታኅሣሥ 27 ቀን 2017 ዓ.ም በማእከሉ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ የድኅረ ግቢ ጉባኤ መርሐ ግብር ማካሄዱ ተገልጿል፡፡
በመርሐ ግብሩ ከ140 በላይ የግቢ ምሩቃን የተሳተፉ ሲሆን "የአገልግሎት በር" በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጥቷል።
በተለያዩ የአገልግሎት ዘርፎች ለረዥም ጊዜ ያገለገሉ አባላት የልምድ ልውውጥ በማካፈል አባላት ሥራ፣ ሁኔታ፣ ቦታና ጊዜ ሳይገድባቸው ባሉበት ሆነው ሐዊርያዊ አገልግሎታቸውን መፈጸም እንደሚገባቸው መልእክት ተላልፏል።
ጥር ፪ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም
“አደራ አለብኝ” በሚል መሪ ቃል የማኅበረ ቅዱሳን ጎንደር ማእከል ታኅሣሥ 27 ቀን 2017 ዓ.ም በማእከሉ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ የድኅረ ግቢ ጉባኤ መርሐ ግብር ማካሄዱ ተገልጿል፡፡
በመርሐ ግብሩ ከ140 በላይ የግቢ ምሩቃን የተሳተፉ ሲሆን "የአገልግሎት በር" በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጥቷል።
በተለያዩ የአገልግሎት ዘርፎች ለረዥም ጊዜ ያገለገሉ አባላት የልምድ ልውውጥ በማካፈል አባላት ሥራ፣ ሁኔታ፣ ቦታና ጊዜ ሳይገድባቸው ባሉበት ሆነው ሐዊርያዊ አገልግሎታቸውን መፈጸም እንደሚገባቸው መልእክት ተላልፏል።