በዓለም አቀፍ ደረጃ የአዕምሮ በሽታዎች በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመሩ እንደሚገኝ ጥናት አመላክቷል!
ፋይናንሻል ታይምስ ጋዜጣ የጥናት ውጤት ጠቅሶ ባስነበበው ዘገባ ድብርት፣ ጭንቀት፣ መገለል እና ሌሎችም ከአዕምሮ ህመም ጋር የሚያያዙ በሽታዎች በወረርሽኝ ደረጃ እየተስፋፉ መሆኑን ጠቅሷል፡፡
በኒው ዮርክ ዩኒቨርሲቲ የኤፒዲሚዮሎጂ ፕሮፌሰር የሆኑት ኬት ፒኬት የችግሩ ስፋት በተለይም በወጣቶች ላይ በጣም አሳሳቢ ነው ሲሉ ለፋይናንሻል ታይምስ ተናግረዋል።
በአለም አቀፍ ደረጃ ለድብርት፣ ጭንቀት እና ሌሎችም የአዕምሮ በሽታዎች መጨመር ከፍተኛ የኑሮ ውድነት፣ ጦርነት እና ግጭት እንዲሁም የማህበራዊ ትስስር ገጽ አጠቃቃም ቀዳሚ ምክንያት ሆነው ተጠቅሰዋል፡፡
እንደ የአለም ጤና ድርጅት መረጃ በአሁኑ ወቅት 280 ሚሊየን የሚሆኑ ሰዎች በድብርት የሚሰቃዩ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 28 በመቶውን የሚሸፍኑት ከ18-29 የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ወጣቶች ናቸው፡፡
ጭንቀትን በተመለከተ አራት በመቶ የአለም ህዝብ በአዕምሮ ጭንቀት ውስጥ የሚኖር ሲሆን አጠቃላይ ቁጥሩ ደግሞ ከ301 ሚሊየን እንደሚሻገር መረጃው አመላክቷል፡፡
Via: Alain
የአዕምሮ ጤንነታችንን መንከባከብ አለብን!
'ያለ አእምሮ ጤና፤ ጤና የለም!'
@melkam_enaseb
ፋይናንሻል ታይምስ ጋዜጣ የጥናት ውጤት ጠቅሶ ባስነበበው ዘገባ ድብርት፣ ጭንቀት፣ መገለል እና ሌሎችም ከአዕምሮ ህመም ጋር የሚያያዙ በሽታዎች በወረርሽኝ ደረጃ እየተስፋፉ መሆኑን ጠቅሷል፡፡
በኒው ዮርክ ዩኒቨርሲቲ የኤፒዲሚዮሎጂ ፕሮፌሰር የሆኑት ኬት ፒኬት የችግሩ ስፋት በተለይም በወጣቶች ላይ በጣም አሳሳቢ ነው ሲሉ ለፋይናንሻል ታይምስ ተናግረዋል።
በአለም አቀፍ ደረጃ ለድብርት፣ ጭንቀት እና ሌሎችም የአዕምሮ በሽታዎች መጨመር ከፍተኛ የኑሮ ውድነት፣ ጦርነት እና ግጭት እንዲሁም የማህበራዊ ትስስር ገጽ አጠቃቃም ቀዳሚ ምክንያት ሆነው ተጠቅሰዋል፡፡
እንደ የአለም ጤና ድርጅት መረጃ በአሁኑ ወቅት 280 ሚሊየን የሚሆኑ ሰዎች በድብርት የሚሰቃዩ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 28 በመቶውን የሚሸፍኑት ከ18-29 የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ወጣቶች ናቸው፡፡
ጭንቀትን በተመለከተ አራት በመቶ የአለም ህዝብ በአዕምሮ ጭንቀት ውስጥ የሚኖር ሲሆን አጠቃላይ ቁጥሩ ደግሞ ከ301 ሚሊየን እንደሚሻገር መረጃው አመላክቷል፡፡
Via: Alain
የአዕምሮ ጤንነታችንን መንከባከብ አለብን!
'ያለ አእምሮ ጤና፤ ጤና የለም!'
@melkam_enaseb