ኧረ ሌላ መውጫ እንፈልግለት!
ፌስቡክ መጠቀም ከጀመርክ ስንት ሰአት ሆነህ? ከእንቅልፍህ ከተነሳህስ? በየ46 ሰከንዱ በአለማችን አንድ ሰው ራሱን ያጠፋል። ኢትዮጲያ ውስጥ ደግሞ በየአንድ ሰአቱ። በሀገራችን በአመት ከ8ሺ በላይ ሰዎች ራሳቸውን ያጠፋሉ።
ሰዎች ራሳቸውን የሚያጠፉት ጨንቋቸው ነው። ከከፍተኛ መከፋትና ጭንቀት ሌላ መውጫ አልታይ ቢላቸው ለመገላገል ራሳቸውን ያጠፋሉ።
ከጭንቀትና ከመከፋት ሌላ መውጫ መንገድ አለ። የአእምሮ ህክምና እንዲሁም "አለሁልህ" ብሎ ጭንቀትን መካፈል። ለተጨነቁ ሰዎች ሌላ መንገድ እንዳለ እናሳያቸው።
ያለ አእምሮ ጤና፤ ጤና የለም!
ዶ/ር ዮናስ ላቀው (የአእምሮ ህክምና ስፔሺያሊስት)
@melkam_enaseb
ፌስቡክ መጠቀም ከጀመርክ ስንት ሰአት ሆነህ? ከእንቅልፍህ ከተነሳህስ? በየ46 ሰከንዱ በአለማችን አንድ ሰው ራሱን ያጠፋል። ኢትዮጲያ ውስጥ ደግሞ በየአንድ ሰአቱ። በሀገራችን በአመት ከ8ሺ በላይ ሰዎች ራሳቸውን ያጠፋሉ።
ሰዎች ራሳቸውን የሚያጠፉት ጨንቋቸው ነው። ከከፍተኛ መከፋትና ጭንቀት ሌላ መውጫ አልታይ ቢላቸው ለመገላገል ራሳቸውን ያጠፋሉ።
ከጭንቀትና ከመከፋት ሌላ መውጫ መንገድ አለ። የአእምሮ ህክምና እንዲሁም "አለሁልህ" ብሎ ጭንቀትን መካፈል። ለተጨነቁ ሰዎች ሌላ መንገድ እንዳለ እናሳያቸው።
ያለ አእምሮ ጤና፤ ጤና የለም!
ዶ/ር ዮናስ ላቀው (የአእምሮ ህክምና ስፔሺያሊስት)
@melkam_enaseb